Addis Zemen (Jul 19, 2026)
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ፡ 1. ናትናኤል ግርማ በአፈ/ተከሳሽ፡ ብርሃኑ ምትኩ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በ አፈ/ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቁጥር 21/1/475/04 ክ/ከተማ/ቀበሌ ጠይማ ቀበሌ አስ/ር
|
በምስራቅ |
በምዕራብ |
በሰሜን |
በደቡብ |
ካ.ሜትር |
ግምት |
|
ታደሰ ይግዛው |
ጌትነት ድረስ |
መንገድ |
አንጓች ጎሽ |
498.80 |
7,234,741.50 |
የካርታ ቦታ ያለው ጠይማ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን ቤቱ የፀደቀ ፕላን የሌለው ተወስኖ የሚገኘውን ቤት (ንብረት) መነሻ ዋጋው ብር 7,234,741.50 ሆኖ በቀን 16-12-2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ መጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እና በቦታው በመገኘት ተመዝግባችሁ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመጨረሻ አሸናፊው ያሸነፈበትን 1/4ኛውን በሞ/85 ማስያዝ የሚጠበቅበት መሆኑን ፍ/ቤቱ ያሳውቃል።
የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት