ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር 5000 ኬ.ጂ መጫን የሚችል ፎርክ ሊፍት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር 5000 ኬ.ጂ መጫን የሚችል ፎርክ ሊፍት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Sep 09, 2026)

የሀገር ውስጥ የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

ቦሌ ማተሚያ .የተ.የግ.ማህበር 5000 . መጫን የሚችል ፎርክ ሊፍት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት ተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት፣ የንግድ ሰርተፊኬት እና ሌሎችም የህጋዊነት ማረጋገጫ ሰነዶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች በቅድሚያ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ ቢሮ ቁጥር 101 በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከሁለተኛው ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ድረስ ቦሌ መንገድ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡

3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የዋጋቸውን 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል ሰነዶችን በተለያየ ፖስታ አሽገው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ግዥ ፍል በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ፡፡

5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 15 ኛው ቀን ከረፋዱ 300 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በዚሁ እለት 330 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማህበሩ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ በዚህም እለት የቴከካል ሰነድ ብቻ የሚከፈት ሲሆን ቴክኒካል መስፈርቱን ያለፉ ተጫራቾች ብቻ በቀጣይ ጊዜ ፋይናንስ ለመክፈት የሚጠሩ ይሆናሉ፡፡

6. ድርጅቱ ሌላ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ቦሌ ማተሚያ /የተ/የግ/ማህበር

ስልክ ቁጥር 01115 15 50 05 / 0115 51 88 72

ፋክስ 0115 51 86 96

..ቁጥር 2365

ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ

ቦሌ ማተሚያ /የተ/የግ/ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *