በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የምርጥ አቅርቦት ዘርፍ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ላይ የሚገኘውን የተለያየ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 15, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

የተለያዬ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags) ሽያጭ

የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኢግስኮምዘአዘ/ጨሽ/ 01 ሠነድ/2018

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የምርጥ አቅርቦት ዘርፍ በተለያዩ ቅርንጫፍ /ቤቶች ላይ የሚገኘውን የተለያዬ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ስለሚፈልግ፡

1. ማንኛውም ተጫራች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ እና የዘመኑን የመንግሥት ግብር የከፈሉ፡፡

2. ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በምርጥ ዘር አቅርቦት ዘርፍ ስም የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ CPO ዋስትና ማስያዝ አለበት፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በሥራ ሰዓት (1100 ሰዓት በፊት) በዘርፍ /ቤት ቃሊቲ ጉምሩክ ፊት ለፊት አዲስ አበባ ዋናው /ቤት ወይም በቅርንጫፍ /ቤቶች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

4. ማንኛው ተጫራች የተገለፀውን መጠን የተለያዬ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags) መጫረት ይችላል፡፡

5. ማንኛውም ተጫራች የተለያዬ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags) በሚገኙበት //ቤቶች በመገኘት አይቶ መጫረት አለበት፡፡ ይህን ሳያደርግ ዋጋ ቢያቀርብ ኃላፊነቱ የተጫራቹ ይሆናል፡፡

6. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ የሚጠይቀውን በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች በሌላ ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፡፡

8. የተለያዬ ዓይነት ያላቸው ፖሊ ባግ (Poly Bags ) መጠን በዚህ ጨረታ ሠነድ ላይ ከተገለፀው መጠን ሊያንስ ይችላል፡፡

9. ዋጋውን በኤንቨሎፕ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማስገባት የሚቻል ሲሆን ጨረታው ጥቅምት 13 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ጥቅምት 13 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዘርፍ /ቤት አዳራሽ እና በቅ//ቤቶች ጨረታው ይከፈታል፡፡

10. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር 011 618 6125

አዲስ አበባ

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የምርጥ ዘር አቅርቦት ዘርፍ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *