ሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቋሚ የቢሮ ዕቃ፣ አላቂ የቢሮ ዕቃ እና ኤሌክትሮኒክስ ለሴክተር መ/ቤቶች የሚሆን ዕቃዎችን ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Yedebub Nigat(Oct 18, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በሲዳማ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ // //ቤት 2018 በጀት ዓመት LOT3 የተለያዩ ግዦችን ለመፈጸም ስለፈለገ

  • LOT 1 ቋሚ የቢሮ ዕቃ፣
  • LOT 2 አላቂ የቢሮ ዕቃ እና
  • LOT 3 ኤሌክትሮኒክስ ለሴክተር /ቤቶች የሚሆን ዕቃዎችን ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡

  • በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑ ግብር የከፈሉና ፍቃድ ያደሱ
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፤
  • የግብር ከፋይነት መለያ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤
  • በዘርፉ በአቅራቢነት መመዝገቢያ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
  • በፋይናንስ ህግ መሠረት 2% ዊዝሆሊድ መክፈል የሚችሉ፤
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 5,000 (አምስት ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ የሚችሉ፤
  • ተጫራቾች ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) ብቻ በቡራ ወረዳ ዝቅ//ቤት ከፍለው መግዛት የሚችሉ፤
  • አሸናፊ የሆነ ድርጅት በራሱ ወጪ ዕቃውን አጓጉዞ እስከ ቦታው ድረስ ማምጣት የሚችሉ፤
  • /ቤቱ ዕቃውን የሚገዛውን አይተም በአይተም ነው፣
  • ጨረታ ሰነድ በተጫራቾች መመሪያ መሠረት ተሞልቶ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱን ኦርጅናል ኮፒ በሰም ታሽጎ በሁሉም ዶክመንት ላይ ህጋዊ ማህተም በመምታት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 በተከታታይ ስራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 530 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 600 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 6ኛው ቀን ቡራ ወረዳ //ልጽ/ቤት በቢሮ ቁጥር 8 ይከፈታል፤
  • የገበያ ዋጋ ያላገናዘበ ጨረታ ተቀባይነት አይኖረውም፤
  • /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
  • ጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን የሥራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከላይ በተገለፀው ቦታና ሰዓት ይሆናል፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁር 09 26 652 283

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምስራቃዎ ሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ////ቤት