Your cart is currently empty!
በአራዳ ክ/ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን የመምህራን እና ሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ የቤተ ሙከራ እቃዎች፣ አጋዥ መጽሐፍት፣ የማባዣ ቀለም፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች፣ የስፖርት መምህራን የሀገር ውስጥ ሸራ ጫማ፣ የስፖርት መምህራን ቱታ፣ የሴቶችና ወንዶች ቆዳና ቡትስ የፕላስቲክ ጫማ፣ የህትመት ሥራዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የላፕቶፕ፣ ዴስክቶፕና ፕሪንተር ግዥ፣ ልዩ ልዩ የጥገና እቃዎችና መሳሪያዎች፣ የኮምፒውተር፣ የፎቶ ኮፒ፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ፣ የፈርኒቸር ምርቶች ግዥ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስ ስፌት የእጅ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማስጠገን ይፈልጋል
Addis Zemen(Aug 23, 2025)
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 001/2018
በአራዳ ክ/ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን የመምህራን እና ሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ የቤተ ሙከራ እቃዎች ፣ አጋዥ መጽሐፍት፣ የማባዣ ቀለም ፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ፣ የስፖርት መምህራን የሀገር ውስጥ ሸራ ጫማ ፣ የስፖርት መምህራን ቱታ ፣ የሴቶችና ወንዶች ቆዳና ቡትስ የፕላስት ጫማ፣ የህትመት ሥራዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የላቭቶፕ፣ ዴስክቶፕና ፕሪንተር ግዥ፣ ልዩ ልዩ የጥገና እቃዎችና መሳሪያዎች የኮምፒውተር፣ የፎቶ ኮፒ፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ፣ የፈርኒቸር ምርቶች ግዥ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስ ስፌት የእጅ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ሁኔታዎች በቅድሚያ ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስክ የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
- የመንግስት ግዥ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የተሟላ ማስረጃ ያላቸው፡፡
- የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
- ተጫራቾች በታሸገ ኤንቨሎፕ የገዙትን ሰነድ ኦርጅናሉን እና ኮፒ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡
- ተጫራቾች የመምህራን እና ሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ አላቂ ቢሮ እቃዎች፣ የጽሕፈት መሳሪያዎች ፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች የስፖርት መምህራን የአገር ውስጥ ሸራ ጫማ እና ቱታ የሴቶችና ወንዶች ቆዳ ጫማ ፣ ቡትስ ጫማ የፕላስትክ ፣ የህትመት ሥራዎች ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ልዩ የጥገና እቃዎች፣ ልዩ መሳሪያዎች የኮምፒውተር፣ የፎቶ ኮፒ፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና፣ ፣ የላቭቶፕ፣ ዴስክቶፕና ፕሪንተር ግዥ፣ የፈርኒቸር ምርቶች ግዥ የሠራተኛ የደንብ ልብስ ስፌት የእጅ ዋጋ የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰጠገንና ለመግዛት ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
- የጨረታ ሰነዶቻቸውን ዝርዝር ተፅፎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያገለግል የመጫረቻ ዋጋ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 3,000.00 /ሦስት ሺህ ብር/ በማስያዝ በመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 5 ለዚሁ ሥራ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30-6፡30 እና ከ7-30-11፡00 ሰዓት ድረስ ከመወዳደሪያ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- አሸናፊ ተጫራቾች ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ጨረታው በወጣ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 2 ይከፈታል።
- ሙሉ ከገዙ ጨረታ ሰነድ ውጭ ተሞልቶ የመጣ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
- በጨረታወ ይ ተንተርሶ ዋጋ መጨመር አይቻልም፡፡
- ያቀረቡበት ረጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት፡
- ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ተቋማት እራሳቸው አምርተው ገበያ የሚያቀረቡት ዕቃ ወይም ምርት ካልሆነ በስተቀር የተዘጋጁ ዕቃዎችን ገዝተው ካመጡ የሚወዳደሩበት እንደማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ መግዛትና እና የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ስርዝ ድልዝ የማይነበብ ሰነድ ጨረታ ላይ ያልተነበበ የዋጋ ማቅረቢያ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም መ/ቤቱ ዕቃዎችን 20% መጨመርም ሆነ መቀነስ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ – / 011 868-1356/57
አድራሻ ፡- ግቢ ገብርኤል በስተጀርባ ባዕታ ክሊኒክ አጠገብ
በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክ/ ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
cttx Advertising and Promotion cttx, cttx Cleaning and Janitorial Equipment and Service cttx, cttx Computer and Accessories cttx, cttx Education and Training cttx, cttx Electrical, cttx Equipment and Accessories cttx, cttx Furniture and Furnishing cttx, cttx Hand Tools and Workshop Equipment cttx, cttx IT and Telecom cttx, cttx Laboratory Equipment and Chemicals cttx, cttx Maintenance and Repair cttx, cttx Office Machines and Accessories cttx, cttx Office Supplies and Services cttx, cttx Plastic Raw Materials and Products cttx, cttx Printed Advertising Materials cttx, cttx Printing and Publishing cttx, cttx Promotional Items cttx, cttx Shoes and Other Leather Products cttx, cttx Sport Materials and Equipment cttx, cttx Stationery cttx, cttx Textile, Electromechanical and Electronics cttx, Garment and Leather cttx, Garments and Uniforms cttx