ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ በሚገኙ ቅርንጫፎች የሚገኙ ያገለገሉ ካውንተሮች እና ኬጅ ባሉበት ሁኔታ (ሳይፈርስ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Reporter(Aug 31, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የሀገር ውስጥ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ያገለገሉ ካውንተር እና ኬጅ ጨረታ ሽያጭ

ማስታወቂያ ቁጥርዓባይ 05 2017

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ በሚገኙ ቅርንጫፎች የሚገኙ ያገለገሉ ካውንተሮች እና ኬጅ ባሉበት ሁኔታ (ሳይፈርስ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: ከእንጨት ከተሰራው ካውንተር በተጨማሪ የካውንተሩ የላይኛው ክፍል (እምነበረድ) እና ኬጅ የተሰራበት አሉሚኒየም እና መስታወት በዚህ ጨረታ ተካቷል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ።

  1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200/ ሁለት መቶ ብር ብቻ በዓባይ ባንክ ዓብይ ቅርንጫፍ በመክፈልና ደረሰኙን በመያዝ ባምቢስ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት በሚገኘው ዝቋላ ኮምፕሌክስ 8 ፎቅ ከግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 5 ቀን 2017 ድረስ ዘወትር በስራ ስዓት ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት 200- 600 ከስዓት በኋላ 11:00 እንዲሁም ቅዳሜ ጠዋት 200-600 ማግኘት ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች የሚጫረቱትን ያገለገለ : ካውንተር እና ኬጅ የሚገዙበትን ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 5 ቀን 2017 ከቀኑ 830 ሰዓት ድረስ በባንኩ ዋናው /ቤት ባምቢስ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት ዝቋላ ኮምፕሌክስ 8 ፎቅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  3. ጨረታው መስከረም 5 ቀን 2017 ከቀኑ 830 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 900 ሰዓት በተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  4. ተጫራቾች ከጨረታ በኋላ የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 ከማንኛውም ባንክ በተሰራ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ .. (VAT) 15% ጨምሮ ማቅረብ ይኖርበታል።
  6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር  0115571529/ 0115549741/ በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።

ዓባይ ባንክ .

ዓባይ የታላቅነት ምንጭ!


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *