በጉለሌ ክ/ከ የሐምሌ 19/67 ቅድመ እንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ልዩ ልዩ እቃዎችን እና አገልግሎቶችን አወዳድሮ በግልፅ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Sep 26, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2018

በጉለሌ / የሐምሌ 19/67 ቅድመ እንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ /ቤት 2018 በጀት ዓመት በመደበ እና በውስጥ ገቢ በጀት ልዩ ልዩ እቃዎችን እና አገልግሎቶችን 1 ዙር ጨረታ ከታች የተዘረዘረውን ሎቶች አወዳድሮ በግልፅ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።

  • ሎት1. የደንብ ልብስ
  • 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች
  • ሎት 3 የህትመት ስራ
  • ሎት 4. የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች
  • ሎት 5. የፅዳት ዕቃዎች
  • ሎት 6. የህንፃ የኤሌክትሪክ የቧንቧ ዕቃዎች እና ተገጣ የጥገና እና ቀለም ቅብ ስራ
  • ሎት 7 ቋሚ ዕቃዎች
  • ሎት8. ማሽነሪ ጥገና እና ሰርቪስ
  • ሎት9. አላቂ የህከምና ዕቃዎች
  • ሎት 10. የመስተንግዶ ግዥ/ቆሎ ኩኪስ /ሊትር ውሃ
  • ሎት11 የመኪና ኪራይ
  • ሎት12. አሮጌ የስረዓተ ትምህርት መፅሀፍት ሽያጭ።

በዚህም መሰረት በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ

አመልካቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል።

  • የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው
  • በገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት / /ቤት የአቅራቢዎች/በዘርፉ የተሰማሩበት ዘርዝር ውስጥ የተመዘገቡ የሆነ እና የማብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN NO) እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  • ጨረታውን ለመሳተፍ በቅድሚያ የማይመለስ ብር በሎት 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን የተቋሙ ፋይናንስ ቢሮ በመቅረብ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
  • ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢፕራይዝ እሴት የሚጨምሩ ከሆነ ከአደራጃቸው ተቋም በሚፅፍላቸው ደብዳቤ ያለክፍያ ሠነድ መውሰድ ይችላሉ
  • ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢፕራይዝ እሴት ለማይጨምሩበት ዕቃዎች ላይ የውል ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን ኦሪጅናል እና ፎቶኮፒ ሰነድ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ አድርገው ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡የሚቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት።
  • ተጫራቾቾች ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ከጨረታው መክፈቻ ቀን በፊት ናሙና የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
  • ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው እቃዎች አጠቃላይ ዋጋ በሎት 1 ብር 16,000.00 ሎት2.ብር 10,000.00 ሎት 3. ብር 3,000.00 ሎት4.ብር 5,000.00 ሎት 5.ብር 15,000.00 ሎት 6.ብር. 5,580.00 ሎት 7 ብር 10,000.00 ሉት 8. ብር 1,000.0 ሎት9. ብር 400.00 ሎት 10. ብር 1,864.78 የጨረታ ዋስትና ቢያንስ ለስድስት ወር ፀንቶ የሚቆይ በባንክ የተረጋገጠ የጨረታ ማስከበሪያ .. እስከ ጨረታ መዝጊያው ቀን ድረስ ከዋና ሰነድ ጋር በማያያዝ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  • ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀን ድረስ የሚቆይ ሆኖ ከቀኑ 1130 ታሽጎ 11 ኛው ቀን ከጠዋቱ 230 ሰዓት ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተቋሙ ፋይናንስ ቢሮ ይከፈታል።
  • የጨረታው አሸናፊ ተጫራች ውል ከመዋዋሉ በፊት የጨረታ ማስከበሪያ 10% .. ማስያዝ አለበት።
  • አሸናፊው ተጫራች የተገዙትን እቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ተቋሙ ድረስ በማቅረብ ገቢ ማድረግ አለበት።

ማሳሰቢያመስሪያቤቱ በጨረታ ሰነድ ውስጥ የተጠቀሱትን እቃዎች ካለው በጀትና (የተሻለ መንገድ ካገኘ) እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የዕቃዎን 20% የመጨመር መቀነስ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

አድራሻ፡ጉለሌ ክፍለ ከተማ ከአዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ወረዳ 7 አስተዳደር /ቤት አጠገብ ሆኖ ወደ ውስጥ 50ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።

መረጃ በስልክ ቁጥር፡– 011-154-69-29 ወይም 011-127-53-72 ደውለው መጠየቅ ይቻላል።

ለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 /ቢሮ ስር ሐም19/67 ቅድመ ንደኛ እና መካከ ደረጃ /ቤት

, , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *