በሲ/ብ/ክ/መ/ ስር የሚገኘው ቦሪቻ ኮን/ኢን/ኮሌጅ በ2018 በጀት ዓመት የስልጠና ዕቃ፣ ማሽነሪዎችና አላቂ የስልጠና ዕቃዎችን በግልፅ ሃገራዊ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 26, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

የጨረታ ማስታወቂያ

በሲ//// ስር የሚገኘው ቦሪቻ ኮን/ኢን/ኮሌጅ 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የስልጠና ዕቃ፣ ማሸነርዎችና አላቂ የስልጠና ዕቃዎችን በግልፅ አገራዊ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

የእቃዎች ዝርዝር

  • ሎት – 1 = Hard ware and networking service 
  • 2 Animal health and animal production
  • 3/ lot – 3 =Mechanics
  • 4/ lot – 4 =Office Furniture and Sport materials
  • 5/ lot – 5 = ኢስቴሽነር /አላቂ የቢሮ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል።

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርት

  1. የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያለው የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው፣ ግብር ከፋይነት ምስክር ወረቀትት ያለውና ተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተ ሰርተፍኬት ያለው።
  2. ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 25,000 (ሃያ ስምንት ሺህ ብር) ብቻ በኮሌጁ ስም ተሰርቶ በሲፒኦ (CPO) ብርና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረት ባንክ ዋስትና ማቅረብ የሚችል።
  3. ጨረታ ሰነድ ////ቦሪቻ ኮን /ኢን/ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 3 በአካል በመቅረብ ብር 200 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል መወሰድ ይችላል።
  4. ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን አንስቶ 15 ተከታታይ ስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 16ኛው ቀን 500 ሰዓት ታሽጎ ከረፋዱ 530 ላይ ቦሪቻ ኢን/ ኮሌጅ ቢሮ 3 ተጫቾችና ህጋዊ ወክሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም ተጫራቾች አለመኘት የጨረታ አከፋፈት አይስተጓጉልም።
  5. ተጫራቾች ለጨረታው ኦሪጅናልና ከፒ ለዬ ብቻ ታሽጎ ማቅረብ
  6. የዕቃው ዝርዝር ሁኔታ ከተዘጋጀው መደበኛ ሰነድ ላይ ማግኘት በሙሉ ወይም በከፊል ለመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመዘረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ማሳሰቢያየጨረታ መክፈቻ ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን ይሆናል።

ለበለጠ መረጃ 09 16 09 43 36/ 09 38 71 94 39

ቦሪቻ ኮን/ኢን/ኮሌጅ