የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት ንብረት የሆኑ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 29, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ 02/2018

የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት ንብረት የሆኑ ያገለገለ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

NO.

plate No

Brand Type or Model of Vehicles

Chassis Number

Engine No.

 

Manufacturing Year

Seat сарасity/

 

Cubic Capacity cc

1

3-03687AA

Nissan Station Wagon

WRG40200089

TD42-103368

 

1994

 

7

 

4169

 

2

3-52352 AA

Nissan Pick up

JNICJUD2ZZ0095766

OD32271181

 

2008

5

3153

3

3-52354 AA

Nissan Pick up

JNICJUD2ZZ0095856

QD32271499

2008

5

3153

4

3-61394AA

Nissan Pick up

ADNJ980000E006170

QD32277413

2009

5

3153

5

3-61395AA

Nissan Pick up

ADNJ980000E006164

QD32277331

2009

5

3153

6

3-10460ET

TOYOTA Pick up

YN850055605

2Y-0788336

1993

5

1812

7

3-51714ET

Bishoftu Pick up

EBPH4C4B473001112

40402839Z

 

2014

5

2446

8

3-33073ET

MITSUBISHI Carry

MMBJNK7706F029605

4M40NA0630

2006

5

2835

9

3-42328AA

Nissan Minbus

JNITG4E2520770063

ZD30132776K

2007

10

2953

10

3-51715ET

Bishoftu Mide bus

EBDHM324051000078

2014D000403

2014

30

8226

11

3-10473ET

TOYOTA Automobile

KE706206295

4K-6572619

1986

5

1290

12

3-12682ET

TOYOTA Pick up

YN85-0055599

2Y-078824

1993

4

 

  1. ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ። በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያላቸው ሆነው ሠነድ ለመግዛት ሲመጡ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሠነድ ወይም መታወቂያ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት 22 ማዞሪያ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና /ቤት የቋሚ ንብረት አስተዳደርና ግቢ ውበት ቡድን ቢሮ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ ከፍለው የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
  3. የጨረታ ሰነዱን የገዙ ተጫራቾች ጥቅምት 29 ቀን 2018 እስከ ህዳር 02 ቀን 2018 . ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ ዘወትር በሥራ ስዓት ከጠዋቱ 300 እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ።
  4. ተሽከርካሪው ቀደም ሲል ያልተከፈለ የቦሎ እና የጉምሩክ ቀረጥ ግብር ወጪ ካለው ድርጅታችን የሚሸፍን ሲሆን የስም ማዘዋወሪያ፣ የትራንዚት እና ሌሎች ወጪዎች ግን በገዥው ይሸፈናል።
  5. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የሚገዙት ተሽከርካሪ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺሀ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ ሣጥኑ ውስጥ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  6. የጨረታ የመገምገሚያ መስፈርት፣ ዋጋና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ሲፒኦ/ እንዲሁም በሰነዱ የተገለጹትን አሟልቶ መገኘት ይኖርባቸዋል። የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ያላስያዘ እና በሠነዱ የተቀመጡ ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል።
  7. የጨረታ ሣጥኑ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15ኛው ቀን ህዳር 03 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የሠራተኞች መዝናኛ አዳራሽ ይከፈታል። ሆኖም የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።
  8. የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራቾች አሸናፊነታቸው ከተገለፀ በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ በሙሉ መክፈል ይኖርባቸዋል። ሆኖም ሙሉ ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ መክፈል ካልቻሉ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግሥት ገቢ ይደረጋል።
  9. ድርጅቱ ያወጣውን የጨረታ ሰነድ በስመ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከውድድር ውድቅ ይደረጋል።
  10. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ አጠቃሎ በመክፈል ተሽከርካሪውን 10 ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ አለበት።
  11. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በማናቸውም ጊዜ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡_ 0912 03 33 91 ደውስው መጠየቅ ይችላሉ።

የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ስራ ድርጅት 


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *