Your cart is currently empty!
የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ እቃ ጭኖ ለማምጣት 100 ኩንታል እና ከዚያ በላይ የሚጭን የአይሱዙ ኤፍኤስ አር መኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Government(Feb 04, 2026)
Please click on this Link in order to Bid on the EGP website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/purchasing/998e7026-a693-4186-a488-5116e74907a6/open
Lot Information
- Procurement Reference Number: MoR-NCB-NC-0660-2018-PUR
- Object of Procurement: የገቢዎች ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ እቃ ጭኖ ለማምጣት 100 ኩንታል እና ከዚያ በላይ የሚጭን የአይሱዙ ኤፍኤስ አር መኪና ኪራይ አገልግሎት
- Description: የገቢዎች ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ እቃ ጭኖ ለማምጣት 100 ኩንታል እና ከዚያ በላይ የሚጭን የአይሱዙ ኤፍኤስ አር መኪና ኪራይ አገልግሎት
- Award Type: Item based
- Procurement Type: Shopping
- Procurement Method: Open
- Marketplace: National
- Procuring Entity: Ministry of Revenue
- Clarification Request Deadline: Feb 04, 2026, 12:00:00 AM
- Bid Submission Deadline: Feb 04, 2026, 5:25:13 PM
- Terms and Conditions:
- የጨረታው አሸናፊ የሚጠቀምበትን የጭነት መኪና አዲስ አበባዋ ዙሪያ ማለትም በመገናኛ (ገቢዎች ሚኒስቴር)፣ በለቡ መብራት እና ወለቴ ወደ ኖክ አደባባይ ባለው ቦታ እቃዎችን በመጫን ወደ ድሬዳዋ የሚያደርስ ይሆናል።
- አሸናፊው ተጫራች አዲስ አበባ የሚገኙትን እቃዎቹን ከመ/ቤቱ ባለሙያ በኃላፊነት ተረክቦ ድሬዳዋ የሚገኘው ወደ ገቢዎች ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርነጫፍ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ድረስ በማድረስ እቃዎቹን ማስረከብ ይጠበቅበታል።
- እቃዎቹ በመጓጓዝ ሂደት ለሚፈጠር ችግር ማለትም የተሰበረ ካለ ወይም በጉዞ ወቅት ለሚያጋጥመው ችግር ድርጅቱ ኃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል።
- መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።