የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ: ሩሚ ምንጣፍ 110 ካሬ (ወፍራም) ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government(Feb 04, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: DDU-NCB-G-0605-2018-PUR
  • Object of Procurement: lot 50 ሩሚ ምንጣፍ 110 ካሬ (ወፍራም) ግዥ
  • Description: lot 50 ሩሚ ምንጣፍ 110 ካሬ (ወፍራም) ግዥ
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Dire Dawa University
  • Clarification Request Deadline: Feb 04, 2026, 3:00:00 PM
  • Bid Submission Deadline: Feb 04, 2026, 4:04:58 PM
  • Terms and Conditions: ከላይ በተጠቀሰው ዝርዝር አቅርቦት ፕሮፎርማ አሸናፊ የማጓጓዣ ወጪውን ሸፍኖ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ድረስ ማቅረብ የሚጠበቅበት ሲሆን ይህን ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲወዳደሩ ይጠበቃል፡፡ ፕሮፎርማ አሸናፊ ዩኒቨርሲቲው በሚመድበው ባለሙያ የአቅርቦቱን ትክክለኛነት አስመርምሮ ያስረክባል፡፡ በመጫን እና በማጓጓዝ ሂደት ላይ የጥራት ችግር ካለ አቅራቢው ኃላፊነቱን ይወስዳል፡፡ የጎደለ ወይም ከስፔስፊኬሽን (መስፈርት) ውጪ የሆኑ አቅርቦቶችን አሸናፊው በራሱ ወጪ ይመልሳል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በክፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *