የኢ/ወ/ቤ/ክ/ መካነ ኢየሱስ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ የላፍቶ ማህበረ ምዕመናን ለማህበረ ምዕመኗ የአምልኮ ህንጻ ግንባታ የሚሆን የግንባታ ቁሳቁሶችን (የተለያዩ ብረታ ብረቶችንና ሚስማሮችን ወዘተ…) በግልጽ ጨረታ አወዳድራ ለመግዛት ያወጣችውን ጨረታ መሰረዟን አሳውቃለች


2merkato.com(Feb 05, 2026)

የተሰረዘ ጨረታ

የጨረታ ቁጥር 01/2018 ህንጻ ግንባታ ጥሬ እቃ ግዥ

የኢ/ወ/ቤ/ክ/ መካነ ኢየሱስ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ የላፍቶ ማህበረ ምዕመናን ለማህበረ ምዕመኗ የአምልኮ ህንጻ ግንባታ የሚሆን የግንባታ ቁሳቁሶችን (የተለያዩ ብረታ ብረቶችንና ሚስማሮችን ወዘተ…) በግልጽ ጨረታ አወዳድራ ለመግዛት ያወጣችውን ጨረታ መሰረዟን አሳውቃለች፡፡

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/698048680a538abac6000001 


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *