Your cart is currently empty!
ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ. በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ የተለያዩ የማተሚያ ማሽን ግብዓቶችን ለመግዛት ይፈልጋል
Addis Zemen(Feb 11, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡ ሜልባ /ብ/ግ/ጫ/006/2018
ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ የተለያዩ የማተሚያ ማሽን ግብዓቶችን ለመግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የእቃው ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስያዣ መጠን |
የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት |
የጨረታ መከፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1 |
Blanket for Sakurai (Size: 975*880) |
ቁጥር |
100 |
የአጠቃላይ ኮንትራት ዋጋ 1% ግን ከ500,000.00 ብር ያልበለጠ |
18/06/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:00
|
18/06/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:10
|
|
Blanket for Sakurai, (670*640) |
ቁጥር |
25 |
||||
|
Blanket for Sakurai (1030*950) |
ቁጥር |
25 |
||||
|
Blanket for web (Size: 980*659) |
ቁጥር |
100 |
||||
|
2 |
Plate (size: 971*659) |
ቁጥር |
1,000 |
|||
|
Plate (size: 975*710) |
ቁጥር |
1,000 |
||||
|
Plate (size: 971*710) |
ቁጥር |
10,000 |
||||
|
Plate (size: 1030*800) |
ቁጥር |
5,000 |
||||
|
Plate (size: 650*550) |
ቁጥር |
2,000 |
||||
|
3 |
Ink Magenta 2.5kg, |
ኪ.ግ |
5,000 |
|||
|
Ink Black 2.5k, |
ኪ.ግ |
10,000 |
||||
|
Ink Yellow 2.5kg, |
ኪ.ግ |
10,000 |
||||
|
Ink Cyan 2.5kg. |
ኪ.ግ |
10,000 |
||||
|
4 |
Stitchilig_Wire no 21 |
ቁጥር |
1,000 |
|||
|
Stitching Wire no 22 |
ቁጥር |
1,000 |
||||
|
5 |
Plate cleaner |
ሊትር |
5,000 |
|||
|
6 |
Gum |
ሊትር |
1,000 |
|||
|
7 |
Pusher for Osako machine right and left |
ቁጥር |
100 |
|||
|
Pusher for Kolbus Machine |
ቁጥር |
100 |
በዚህ መሰረት፡
1. በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራቾች አግባብነት ያለው የ2018 የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፤ በጨረታው መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም የአቅራቢዎች ምዝገባ (sup pliers list) ላይ መመዝገባቸውን የሚገልጽ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 / ሦስት መቶ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ገቢ ያደረጉበትን ዋና ደረሰኝ ይዞ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከድርጅቱ መ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ መውሰድ ይችላሉ።
3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለ9ዐ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል።
4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዋናውንና ቅጅ በተለያየ ፖስታ በማሸግና ሁሉንም በአንድ ላይ በሚይዝ በሰም በታሸገ ፖስታ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት 2ኛ ሕንፃ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ይከፈታል።
6. አክሲዮን ማኅበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ:- ቦሌ ሚካኤስ ኢጃ ዲቨሎፐር ሕንጻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ አጠገብ ለተጨማሪ ማብራሪያ ስ.ቁ. 251 011 855 0083/ +251 91 196 8780
ፊንፊኔ ኢትዮጵያ
ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ