Yedebub Nigat (Apr 11, 2026)
የሊዝ ቦታ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
በኮንሶ ዞን የኮልሜ ማዘጋጃ ቤት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገዉ አዋጅ 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 በፊደል ተራ ከሀ እስከ ሠ በተዘረዘረዉ ለመኖሪያ የተዘጋጀ ቦታዎችን ለሶስተኛ ዙር በግልጽ ጨረታ ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መጫረት የሚፈልግ ማንኛዉም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የቦታዉን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ለመኖሪያ 500 ብር በመክፈል በማዘጋጃ ቤቱ ቢሮ ቁጥር 3 በስራ ሰዓት መግዛት የሚችል መሆኑን እናስታዉቃለን።
በዚህ መሠረት፡–
- የጨረታዉ ሰነድ በሽያጭ ላይ የሚቆየዉ ከሚያዚያ 8 ቀን 2018 እስከ ሚያዚያ 21/2018 ዓ/ም በ11፡00 ሰዓት ብቻ ይሆናል።
- የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ እስከ ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም እስከ 11፡00 ሰዓት ይሆናል።
- የጨረታ ሳጥን የሚታሸገዉ ጊዜ ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም እስከ 11፡10 ሰዓት ይሆናል።
- የጨረታ ሳጥኑ የሚከፈተዉ ጊዜ ሚያዚያ 23/2018 ዓ.ምጠዋት 4፡00 ሰዓት ይሆናል።
- ቦታዉን ለመጎብኘት ለሚፈልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በሚገለጸዉ መርሀ ግብር መሰረት የምናስጎበኝ ይሆናል።
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።
|
ተ.ቁ |
የአካባቢው አመልካች መግለጫ |
የቦታው አድራሻ ሰፈር |
የቦታው መለያ ቁጥር |
የቦታው መጠን በካ.ሜ |
የቦታው ደረጃ |
የጨረታው ሁኔታ |
የቦታው አገልግሎት |
የህንፃ ከፍታ |
የቦታው መነሻ ዋጋ በካ.ሜ |
የሊዝ ዘመን |
የጨረታው አይነት |
ክፍያ ማጠናቀቂያ ዓመት |
ሰነድ መሸጫ ዋጋ |
|
|
ብሎክ ቁጥር |
የይዞታ ቁጥር |
|||||||||||||
|
1 |
በኮልሚ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን በኩል በግብርና መጋዘን በስተጀርባ |
ኾልታ ሠፈር ቱራቴ ጣቢያ |
B-24
|
P-002
|
300 |
½ |
2ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ
|
100 |
99 |
መደበኛ
|
50 |
500 |
|
2 |
ወደ 2ኛ ጊዜ ት/ቤት የሚሄድ አዲሱ መንገድ በታች |
ታራቴ ሰፈር ናኩላ ጣቢያ |
B-76
|
P-002 |
300 |
½ |
2ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ |
50 |
500 |
|
P-005 |
310 |
½ |
2ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ |
50 |
500 |
||||
|
P-006 |
357 |
½ |
1ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ |
50 |
500 |
||||
|
P-007 |
300 |
½ |
1ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ |
50 |
500 |
||||
|
P-008 |
375 |
½ |
1ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ |
50 |
500 |
||||
|
3 |
የምድጃ ማህበራት ቤቶች/ ከአዲሱ መንገድ በታች |
ታራቴ ሠፈር ናኩላ ጣቢያ |
B-78 |
P-016 |
500 |
½ |
1ኛ ጊዜ |
ለመኖሪያ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
100 |
99 |
መደበኛ
|
50 |
500 |
|
4 |
በአዲሱ ገበያ ፊት ለፊት በደቡብ አቅጣጫ ከአዲሱ መንገድ በታች |
ታራቴ ሠፈር ናኩላ ጣቢያ |
B-79 |
P-002 |
220 |
1/1 |
1ኛ ጊዜ |
ለንግድ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
160 |
70 |
መደበኛ
|
50 |
500 |
|
5 |
በአዲሱ ገበያ ፊት ለፊት በምዕራብ አቅጣጫ ከአዲሱ መንገድ በላይ |
ኾልታ ሠፈር አታንትያ ጣቢያ |
B-50 |
P-014 |
313 |
1/1 |
1ኛ ጊዜ |
ለንግድ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
160 |
70 |
መደበኛ |
50 |
500 |
|
P-015 |
357 |
1/1 |
1ኛ ጊዜ |
ለንግድ አገልግሎት |
G +0 እና በላይ |
160 |
70 |
መደበኛ |
50 |
500 |
||||
ለተጨማሪ መረጃ ኮልሜ ማዘጋጃ ቤታዊ አገ/ት ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይንም በስልክ ቁጥር 0993406928/ 0985617917/0926426557 በመደወል ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማዘጋጃ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ።
በደቡብ እትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በኮንሶ ዞን የኮልሜ ወረዳ ኮልሜ ማዘጋጃ ቤታዊ አገ/ት ጽ/ቤት