-
በሀላባ ዞን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት በከተማው በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ለመኖርያና ለቢዝነስ ማዕከልነት አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ለአልሚዎች በመደበኛ የሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል
Yedebub Nigat (Jun 06, 2026) 14ኛ ዙር የመሬት ሊዝ የጨረታ ማስታወቂያ በሀላባ ዞን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት በከተማው በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ለመኖርያና ለቢዝነስ ማዕከልነት አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ለአልሚዎች በመደበኛ የሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል። ስለሆነም፦ 1. ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ከሀላባ ቁሊቶ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት…
-
በኣሪ ዞን በደቡብ ኣሪ ወረዳ በቶልታ ከተማ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት ዓመት የሁለተኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ለማስተላለፍ ያዘጋጃውን ለመኖርያ አገልግሎት የሚዉሉ በቁጥር 13 ቦታዎችንና ለድርጅት አገልግሎት የሚዉል በቁጥር 18 በድምሩ 31 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል
Yedebub Nigat (Jun 06, 2026) የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ በኣሪ ዞን በደቡብ ኣሪ ወረዳ በቶልታ ከተማ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት ዓመት የሁለተኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ለማስተላለፍ ያዘጋጃውን ለመኖርያ አገልግሎት የሚዉሉ በቁጥር 13 ቦታዎችንና ለድርጅት አገልግሎት የሚዉል በቁጥር 18 በድምሩ 31 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል። በመሆኑም ዝርዝር መረጃውን በማዘጋጃ ቤቱ የውስጥ ማስታወቅያ…
-
ደቡብ ኢትዮጵያ /ክ/መ/በወላይታ ሶዶ ከተማ መሬት አስተዳደር መምሪያ፡ የ29ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
Addis Zemen (Jun 06, 2026) ማስታወቂያ የ29ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ 1. የጨረታ ዙር ሃያ ዘጠነኛ (29ኛ) 2. የጨረታው ዓይነት መደበኛ 3. በደቡብ ኢትየጵያ/ክ/መ በወላይታ ሶዶ ከተማ መሬት አስተዳደር መምሪያ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 በፊደል ተራ ከ ሀ እስከ ሠ በተዘረዘረው መሠረት ከይገባኛል ነፃ የሆነና የማዕዘን…
-
በደ/ኢ/ክ/መንግስት ጊዶሌ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደር ዩኒት በ2018 በጀት ዓመት ለመኖሪያ አገልግሎት የሚዉል 13 ቦታዎች እና ለጥምር አገልግሎት 7 ቦታዎች የተዘጋጁ በመደበኛ ሊዝ ጨረታ አወዳድረዉ ማስተላለፍ ይፈልጋል
Yedebub Nigat (May 30, 2026) የ11ኛ ዙር 2ኛ ጊዜ እና 12ኛ ዙር 1ኛ ጊዜ የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ በደ/ኢ/ክ/መንግስት ጊዶሌ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደር ዩኒት በ2018 በጀት ዓመት ለ11ኛ ዙር 2ኛ ጊዜ እና 12ኛ ዙር 1ኛ ጊዜ የመሬት ሊዝ ጨሬታ በ01 ቀበሌ ስተድየም አከባቢ እና በ02 ቀበሌ ጁነር ሀይስኩል መንደር ስሆኑ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ…
-
በደቡብ ኦሞ ዞን የዲመከ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደር ዩኒት ከማዘጋጃ ቤት ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ውል መኖሪያ በቁጥር 44 ቦታዎች በልዩ ለድርጅት በድምሩ 41 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል
Yedebub Nigat (May 30, 2026) የዲመካ ከተማ መደበኛ እና ልዩ የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኦሞ ዞን የዲመከ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደር ዩኒት ከማዘጋጃ ቤት ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ውለ መኖሪያ በቁጥር44 ቦታዎች በልዩ ለድርጅት በድምሩ 41 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ዝርዝር መረጃውን በዲመካ ከተማ መሬት አስተዳደር የውስጥ ማስታወቂያ ቦርድ…
-
የሞጣ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 በፊደል ተራ ከ”ሀ እስክ “ሠ” በተዘረዘረው መሰረት ለመኖሪያና ለንግድ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል
Be'kur (Jun 01, 2026) ለሶስተኛ ጊዜ የወጣ የመደበኛ ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ የሞጣ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 በፊደል ተራ ከ”ሀ እስክ “ሠ” በተዘረዘረው መሰረት ለመኖሪያና ለንግድ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል። በመሆኑም መጫረት የሚፈልጉ ማንኛውም ሰው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት…
-
Ethiopian Airlines Group (EAG) intends to lease a total of five (5) open spaces available for different commercial business at Addis Ababa Bole International Airport/AABIA on Concession modality.
Ethiopian Herald (May 31, 2026) Invitation to Tender Bid Announcement No.: SSNT-T618 Ethiopian Airlines Group (EAG) intends to lease a total of five (5) open spaces available for different commercial business at Addis Ababa Bole International Airport/AABIA on Concession modality. These are Airport Convenience Retail Shop, Restaurant Service, Brand Fashion & Accessories, Vegetables, Fruits and…
-
Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Skylight Hotel intends to invite qualified bidders who are Interested and Capable to provide Rent Service for 3 different spaces.
Ethiopian Herald (Jun 02, 2026) Invitation to National Bid Bid Announcement No. SSNT-T619 Ethiopian Airlines Group-Ethiopian Skylight Hotel intends to invite qualified bidders who are Interested and Capable to provide Rent Service for 3 different spaces (Product Display Space, Jewelry or Precious Stone Shop and 2 Shops to sell demanded product or service at ESH…
-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል Phase 1 ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ 3 የተለያዩ ቦታዎች ላይ ለምርት ማሳያ ቦታ፣ ጌጣጌጥ ወይም የከበረ ድንጋይ መሸጫ እና 2 ሱቆች የሚፈልጉትን ምርት ወይም አገልግሎት መስጫ የሚውሉ ባዶ ቦታዎችን በኪራይ መስራት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል
Addis Zemen (Jun 01, 2026) የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር፡ -SSNT-T619 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል Phase 1 ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ 3 የተለያዩ ቦታዎች ላይ ለምርት ማሳያ ቦታ፣ ጌጣጌጥ ወይም የከበረ ድንጋይ መሸጫ እና 2 ሱቆች የሚፈልጉትን ምርት ወይም አገልግሎት መስጫ የሚውሉ ባዶ ቦታዎችን በኪራይ መስራት የሚፈልጉ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል። ስለሆነም…
-
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋምቤላ ዲስትሪክት የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Addis Zemen (May 28, 2026) የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት፤ ለባንኩ በዋስትና የተያዘውንና ተበዳሪው ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው ምክንያት ባንኩ የተረከበውን የሚከተለውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው የመያዣ ሰጪው ስም ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የሚሸጠው ንብረት አይነት የመያዣ ንብረት ዝርዝር መረጃ የቀሪ ሊዝ ዘመን የሐራጁ…
-
ዳሸን ባንክ አ.ማ. የቡና እርሻ ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል
Reporter (May 24, 2026) ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያየሐራጅ ቁጥር ዳባ/0021/26 ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል። ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የካርታ ቁጥር የቦታው ስፋት የንብረቱ አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ጨረታው…
-
ብርሃን ባንክ አ.ማ. የጨረታ ዓ.ም. እርማት ማስታወቂያ አውጥቷል
Reporter (May 24, 2026) ማስተካከያ፡- ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመው የሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ጨረታው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት ላይ 2017 ዓ.ም ተብሎ የተገለጸው በስህተት መሆኑ ታውቆ 2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን:: ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል:: ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ https://tender.2merkato.com/tenders/6a0b0a1f0a538a73b1000001 …
-
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Reporter (May 24, 2026) የሐራጅ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል። ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የመያዣ ንብረቱ መለያ የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት አድራሻ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር/መለያ የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ) የይዞታው አይነት/ የሚሰጠው…
-
ዳሽን ባንክ አ.ማ. የቡና እርሻ ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል
Addis Zemen (May 23, 2026) ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ የሐራጅ ቁጥር ዳባ/0021/26 ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል። ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የካርታ ቁጥር የቦታው ስፋት የንብረቱ አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ጨረታው…