ወሎ ዩኒቨርስቲ: እንስስት መኖ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ወሎ ዩኒቨርስቲ: እንስስት መኖ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 23, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: WU-NCB-G-0146-2018-PUR
  • Object of Procurement: እንስስት መኖ ግዥ
  • Description: እንስስት መኖ ግዥ
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Wollo University
  • Clarification Request Deadline: Apr 23, 2026, 12:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Apr 24, 2026, 2:44:38 PM
  • Terms and Conditions: 1. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን እቃ በራሳቸው ትራንስፖርት ወጭ አጓጉዘዉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ደሴ ካምፓስ ድረስ ማቅረብ አለባቸው
  • 2. ተቋሙ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለዉ
  • 3. ተጫራቾች ያሸነፉትን እቃ ሊያስገቡ የሚችሉት በሚመለከተዉ አካል ጥራቱ ሲረጋገጥ ብቻ ነው
  • 4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት እቃ በተፈለገዉ ጥራትና ደረጃ እንዲሁም በእቃው ዝርዝር መግለጫ መሰረት ነው
  • 5. እቃዉ በጣም በአስቸኳይና የሚያስፈልግ በመሆኑ በደሴና አካባቢው ያሉ ተጫራቾችን ብቻ የሚጋብዝ ይሆናል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *