Addis Zemen (Apr 24, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
በአፈጻጸም ከሳሽ ቲክስ ኮንስትራክሽን እና በአፈጻጸም ተከሳሽ አረብ ኮንስትራክሽን መካከል ባለው የፍርድ አፈጻጸም መነሻ ሆኖ ዲዝል ጀኔሬቴር ብዛት 1 ብራንድ JCB ሞዴል G115QX መነሻ ዋጋው ግምቱ ቫትን ጨምሮ 975,000 ( ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ሺህ ብር ) ሲሆን በሐራጅ የሚሸጠው ጀኔሬተር በጌዴኦ ዞን ገደብ ከተማ ባረዳ ቀበሌ ላክቻ ተብሎ የሚጠራበት ቦታ የሚገኝ መሆኑን በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 975,000 (ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ሺህ ብር) በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መጫረት የሚፈልግ ተጫራች በግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 እስከ 6፡30 ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ ቀርቦ መጫረት የሚችል መሆኑን እንድያውቁ ፍ/ቤቱ አዟል።
በደ/ኢት/ክል/መን/ጌ/ዞን ከፍ/ፍርድ ቤት