ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በ2017 ዓ.ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በ2017 ዓ.ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 24, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ//ማህበር 2017 . የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ ፍረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

  • አስፈላጊ ዶክመንቶችን በሙሉ ማቅረብ የሚችል
  • የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ
  • ህብረት ስራ ማህበር ኦዲት በማድረግ ልምድ ያለው
  • ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የሚወስድበት ጊዜ እና ገንዘብ በመጥቀስ መጫረት ትችላላችሁ

የሚመረመሩ ዶክመንቶች

  • ገቢ ደረሰኝ 21 ቦክስ ፋይል
  • JV 3 ቦክስ ፋይል
  • PV 4 ቦክስ ፋይል
  • PGPV 2 ቦክስ ፋይል
  • ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንቶች በአጠቃላይ

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ማስገባት ትችላላችሁ።

አድራሻ፦ ሲኤምሲ የተባበሩት እጅጋየሁ ዲባባ ህንፃ 2 ፎቅ

ስልክ ቁጥር 0929-23-46-22, 09-79-70-00-70

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ//ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *