ጋላፊ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የግንባታ እቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ጋላፊ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የግንባታ እቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 25, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-0976-2018-PUR
  • Object of Procurement: የግንባታ እቃዎች ግዥ (ጋላፊጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት)
  • Description: የግንባታ እቃዎች ግዥ (ጋላፊጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት)
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: Apr 27, 2026, 4:30:00 PM
  • Bid Submission Deadline: Apr 26, 2026, 11:49:13 AM
  • Terms and Conditions:
  1. እቃ ማስረከቢያ ቦታ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መስቀል አደባባይ ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ጎን ይርጋ ሀይሌ ፕላዛ ግራውድ ላይ ባለው መጋዘን ነው።
  2. ክፍያ በተመለከተ አሸናፊ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ ለማቅረብ በተስማማው መሰረት እቃዎቹን በትክክል እንዳስረከበ ወዲያውኑ ክፍያ ይፈጸማል።
  3. የተፈለጉ የግንባታ እና የጥገና እቃዎች ከቀረቡ ቡኃላ ኦርጂናል መሆኑን በቅ/ጽ/ቤቱ የሚረጋገጥ በመሆኑ ያገለገሉ ወይም ኦርጅናል ያልሆነ እቃ ማቅረብ አይቻልም መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *