Reporter (Apr 26, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
ረጲ ሳሙናና ዲተርጀንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከታች የተዘረዘሩት ድርጅቱን እርጀከት ሰሊጥ (Reject Sesame Seed ) በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡–
የ2018 የታደሰ ንግድ ፈቃድና የታክስ ከፋይነት ማረጋገጫ ያለውና ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርበታል፡
- የጨረታ ማስከበሪያ በ CPO 100,000.00(አንድ መቶ ሺህ)ብር ማስያዝ ይኖርበታል፤
- ለዚህ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀውን ጨረታ ስነድ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አራት የስራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት ብቻ በድርጅቱ አየር ጤና /ግራር ቅጥር ግቢ ተገኝተው የማይመለስ 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) ክፍለው የጨረታ ሰነዱን መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
- ጨረታው እስከ ሚያዚያ 22.2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል:: ተጫራቾች በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ የሚያቀርቡትን ዋጋ በተዘጋጀው ስነድ ላይ ሞልተው ማስገባት ይኖርባቸዋል::
- ጨረታው ሚያዚያ 22,2018 ዓ.ም ከሰዓት 6፡00 ሰአት ዝግ ይሆናል:: ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሰዓት 9፡00 አቅርቦትና ክምችት መምሪያ ቢሮ ይከፈታል::
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
- ተጫራቾች ማንኛውንም ዋጋ ሲሞሉ ከ ተ.እ.ታ በፊት መሆን አለበት እና ከዚህ በላይ የተዘርዘሩትን ህጎች ያላሞላ ተጫራች ዉድቅ ይሆናል::
- እቃወችን ማየት የሚቻለዉ ቀን ማክሰኞ እና እሮብ ብቻ ነው እና ባሸነፉት ዋጋ ለ 3 ወር ዉል ፈርሞ እቃዉ በተገኝ ግዜ ማንስት የሚችል::
- እቃዉን ማየት የሚቻለዉ ረጲ ሳሙናና ዲተርጀንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር አለም ገና ግቢ ዉስጥ እና ታይም ኤክስ ግቢ(Timex warehouse) ነዉ::
ማሳሰብያ– ዋጋ ከነቫቱ ያስገባ ተጯራች ዉድቅ ይሆናል::
ለበለጠ መረጃ
ረጲ ሣሙናና ዲተርጀንት ኃ/የተ/የግ/ማ
አድራሻ አዲስ አበባ
ጅማ መንገድ ካራ ቆሬ
ስልክ ቁጥር 0912161590