የኢትዮጵያ እውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማኅበር ሀገረ በቀል በጎ አድራጎት ለመጪው 3 ዓመታት የማህበሩን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ በውጪ ኦዲተሮች ማስደረግ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ እውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማኅበር ሀገረ በቀል በጎ አድራጎት ለመጪው 3 ዓመታት የማህበሩን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ በውጪ ኦዲተሮች ማስደረግ ይፈልጋል


Reporter (Apr 29, 2026)

የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ እውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማኅበር ሀገረ በቀል በጎ አድራጎት ለመጪው 3 ዓመታት የማህበሩን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ በውጪ ኦዲተሮች ማስደረግ ይፈልጋል።

ማለትም

1. .. July 1/2025 – June 30/2026

2. .. July 1/2026 – June 30/2027

3. .. July 1/2027 – June 30/2028

በመሆኑም የሒሳብ ምርመራውን ለማከናወን የሚፈልግ የኦዲት ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የሥራ ቀናት የሒሳብ ምርመራውን ለማከናወን የሚገባውን ዋጋ እና ሥራውን ለመጨረስ የሚፈጀወን ቀን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማህበሩ /ቤት እንዲቀርብ እየጠየቅን በተጨማሪ ተወዳዳሪው የኦዲት ድርጅት የሚከተሉትን ዶክመንቶች አሟልቶ መወዳደር ይጠበቅበታል።

1. የሙያ ማረጋገጫ

2. የታደሰ ንግድ ፈቃድ

3. የዘመኑን ግብር መክፈሉን የሚያሳይ ማረጋገጫ

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት

5. ከፌደራል ኦዲት መስሪያ ቤት ለበጀት አመቱ የታደሰ ፈቃድ

6. ከላይ የተቀሱትን አመታት በሙሉ PSAS Accounting System ሪፖርቱን ማቅረብ የሚችል

7. AABE ፈቃድ ያለው

እንዲሁም ተጨማሪ የሂሳብ ሰነዶችንና መረጃዎችን ከዚህ በታች በተገለፀ የማህበሩ አድራሻ በሥራ ሰዓት መወዳደር ትችላላችሁ።

አድራሻ:- ቃሊቲ ውሃ ልማት ወርድ ብሎ በርታ ኮንስትራከሽ ግቢ ውስጥ

በአካል በመቅረብ እንዲሁም በሞባይል ቁጥር 09 11-15-13-41 ወይም 09 30-28-94-14 አስፈላጊውን መረጃ በመጠየቅ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። የቦክስ ፋይል ብዛት ቢበዛ 3 ነው።


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *