Reporter (May 06, 2026)
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጁ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከተውን ንብረት በግልፅ ሐራጅ በመሸጥ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
|
የተበዳሪዉ ስም |
መያዣ ዋስና ሰጭ |
ቤቱ የሚገኝበት |
የካርታ ቁጥር የቁራሽ መሬት ልዩ መለያ ኮድ |
የቤቱ/ የቦታዉ አገልግሎት እና ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር |
ጨረታ የማካሄደበት |
|||
|
ከተማ |
ቀበሌ |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
|||||
|
ሽጥቆላ ኤሌክትሮኒክስ እና የጽህፈት መሳሪያ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ወ/ሮ ሙሉወርቅ አበባዉ ጣሰዉ
|
ባህር ዳር
|
ዳግ/ሚኒሊክ/ክ/ከተማ
|
ዳ/ም/ክ/ከ/1212/2013
|
ለመኖሪያ ስፋቱ 100 ካ.ሜ |
2,500,000 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ብር) |
09/10/2018 ዓ.ም
|
4፡00-6፡00 |
ኢ/ን/ባንክ ባ/ዳር ዲስትሪክት ግቢ ውስጥ
|
|
ጥንቅሽ ሬስቶራንትና ስጋ ቤት ሃ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ ደግአረገ አረጋ ላቀ |
ባህር ዳር
|
ጣና ክፍለ ከተማ
|
6487/2014
|
ለመኖሪያ ስፋቱ 105 ካ.ሜ |
3,269,000 (ሶስት ሚሊየን ሁለት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሺ ብር) |
09/10/2018 ዓ.ም
|
8፡00-10፡00 |
ኢ/ን/ባ/ባ/ዳር /ዲስትሪክት ግቢ ውስጥ
|
|
አቶ ይሁኔ ጨቅሌ ከበደ |
አቶ ጥላሁን አሰሙ ቦጋለ |
እንጅባራ |
እንጅባራ ከተማ 01 ቀበሌ |
AM 010011907004 |
ለሆቴል አገልግሎት ስፋቱ 752.075 ካ.ሜ |
4,069,725.55 (አራት ሚሊየን ስልሳ ዘጠኝ ሺ ሰባት መቶ ሃያ አምስት ብር ከ55/100) |
10/10/2018 ዓ.ም
|
4፡00-6፡00 |
ኢ/ን/ባ/ባ/ዳር /ዲስትሪክት ግቢ ውስጥ |
|
አቶ ታደሰ አድማሱ ደጉ |
አቶ ታደሰ አድማሱ ደጉ |
ባህር ዳር
|
አፄ ቴዎድሮስ /ክ/ከተማ |
እጼቴ/10582/2015
|
ለመኖሪያ G+3 ጅምር ህንጻ ስፋቱ 100ካ.ሜ |
3,100,000.00 (ሶስት ሚሊየን አንድ መቶ ሺህ ብር) |
10/10/2018 ዓ.ም
|
8፡00-10፡00 |
ኢ/ን/ባ/ባ/ዳር /ዲስትሪክት ግቢ ውስጥ |
ማሳሰቢያ፤
- በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ የጨረታ መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ(1/4) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ አለበት።
- ተጫራቾች በጨረታዉ ሰዓት እና ቦታ ማንነታቸዉን የሚገልጽ የታደሰ ወይም ዲጅታል መታወቂያ ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ።
- በዉክልና መጫረት የሚፈልጉ በወካይ ስም የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመግዛት የሚያስችል ግልጽ የዉክልና ማስረጃ ዋናዉን እና ኮፒ እንዲሁም ተወካዮችም ማንነታቸዉን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ።
- የጨረታ አሸናፊዉ የሚለየዉ የጨረታዉ ዉጤት በባህርዳር ዲስትሪክት ጨረታ ኮሚቴ ተቀባይነት ካገኘ በኃላ ባንኩ የጨረታ አሸናፊዉን በጽሁፍ ሲያሳዉቅ ነዉ።
- የጨረታው አሸናፊ ጨረታዉን ማሸነፍ በጽሁፍ ከገለጸበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠሩ በ15 ቀናት ዉስጥ ቤቱን በጨረታ ተጫርቶ የገዛበትን ዋጋ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል።
- በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ታክስ፤ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጭወችን የጨረታዉ አሸናፊ ይከፍላል።
- ጨረታ አሸናፊዉ ያሸነፈበትን በ15 ቀናት ዉስጥ ካልከፈለ ጨረታዉ ፈርሶ ቅድሚያ የከፈለዉ ገንዘብ (ለጨረታ ማሰከበርያ ያስያዘዉ ገንዘብ) ይወረስበታል።
- ስለቤቱ ዝርዝር ሁኔታ ማወቅ የሚፈልግ ቤቱን በአካል በማየት ወይም በስልክ ቁጥር 058 320 9778 እና 058 320 8826 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባ/ዳር ዲስትሪክት