Reporter (May 10, 2026)
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/033/
ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ 97/1990 (እንደተሻሻለው) እና በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር
|
ጨረታው የሚከናወንበት |
ጨረታው የወጣው
|
|||||
|
ለጨረታ የቀረበው ንብረት |
ከተማ/ክ/ከተማ ቀበሌ ወረዳ የቤት ቁጥር |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት
|
|||||||||
|
ቀን
|
ሰዓት
|
|||||||||||
|
1 |
አቶ ታምሩ አብዲሳ ገሰሰ |
ተበዳሪ
|
ዓብይ
|
የመኖሪያ ቤት
|
በአዲስ አበባ ከተማ፤ ቂሪቆስ ክ/ከተማ፤ ወረዳ 5፣ እልልታ ሪል እስቴት 8ኛ ወለል ላይ የሚገኝ አፓርታማ |
AA0000040500 0012010802
|
272.85 |
36,958,148.55 |
ሰኔ 2 2018 ዓ.ም
|
4፡00-5፡00 |
ለሦስተኛ ጊዜ
|
|
|
2 |
አቶ መሳይ ገረመው (መሳይ ገረመው ህንጻ ሥራ ተቋራጭ) |
ወ/ሮ ትዕግስት ጋሻው እርቅይሁን እና አቶ በሱፈቃድ ታደለ ሲሳይ |
ሻላ መናፈሻ
|
ቅይጥ የመኖሪያ አገልግሎት G+5
|
በአዲስ አበባ ከተማ፤ ልደታ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 08 ወጣት ማዕከል አካባቢ |
AA0000309 00043/B
|
250 ካ.ሜ
|
55,045,136.85
|
ሰኔ 2 2018 ዓ.ም |
5፡00-6፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|
ተሽከርካሪ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
የሰሌዳ ቁጥር |
የመያዣ አይነት/ ሞዴል |
የሻንሲ ቁጥር/ ሴሪያል ቁጥር |
የሞተር ቀጥር
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር |
የጨረታ ቀን እና ሰዓት
|
ጨረታው የወጣው |
|
|
|
አቶ ሮቤል አለማየሁ አሰፋ |
አቶ በረከት አለማየሁ አሰፋ |
ዓብይ
|
አአ-02-B79009 |
የ2020 ስሪትታይላንድ ሚትስቡሺ አውቶሞቢል |
MMDAFT6J8 MH004326 |
3A92KB9852
|
1,900,000.00 |
ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
የሐራጅ ደንቦች
1.ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ::
2. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መክፈል አለበት:: ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ:: ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል::
3. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፤ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው:: ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
4. የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም::
5. የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው አሸናፊው ይከፍላል::
6. በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል::
7. ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው::
8. ጨረታው በቡና ባንክ ኢማ ዋናው መስሪያ ቤት ቦሌ ክፍለ ከተማ፤ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ቦሌ ሲሄዱ ሩዋንዳ መታጠፊያ ሳይደርሱ በሚገኘው የባንኩ ሕንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ይሆናል::
9 በተራ ቁጥር 1 ለተገለጸው የመኖሪያ ቤት የባንኩን የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መስፈርት ለሚያሟሉ ተጫራቾች ባንኩ እስከ 70% ብድር ያመቻቻል::
10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለተጨማሪ መረጃ ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስ.ቁ 011-1-58-08-63/011-1-26-36-09 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።