Reporter (May 10, 2026)
እርማት
እሑድ መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመዉ የሪፖርተር ጋዜጣ ገጽ 58 አቶ ይገረም ተረፈ አወቀ ከአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለወሰዱት ብድር በአቶ ሰለሞን መኮንን አድማሱ እና ወይ ሠላማዊት ዮሴፍ ስም የሚገኝ መኖሪያ ቤት በማስታወቂያዉ በተገለጸዉ ዝርዝር መሠረት በጨረታ ለመሸጥ አቢሲንያ ባንክ አማ ማስታወቂያ ማዉጣቱ ይታወቃል::
ከላይ በተጠቀሰዉ የጨረታ ማስታወቂያ ሰንጠረዥ ተራ ቁጥር 2 ላይ የቦታዉ ስፋት በካ.ሜ 457 በሚል የተገለጸዉ የቦታዉ ስፋት በካ.ሜ 475 በሚል ማስተካከያ የተደረገ መሆኑን እንገልፃለን::
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/69d3c1a80a538a30b2000001