Reporter (May 10, 2026)
ለመጀመሪያ ግዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና 216/1992 እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር 1147/2012 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሰንጠረዡ ላይ የተጠቀሱትን ንብረቶች በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
የንብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት (ሜ2) |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት |
የንብረት አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታጤ የሚከናወንበት ቦታ’ ቀን እና ስአት |
|||
|
ከተማ
|
ክ/ከተማ |
ወረዳ |
ቤ.ቁ |
|||||||||
|
1 |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
የካ/ብድር መምሪያ/ |
ኣዲስ አበባ |
ቦሌ |
01 |
_ |
460.5 |
AA000060 102657
|
ለንግድ አገልግሎት የሚውል (2B+M+G+9) |
307,441,351.02 |
ጨረታው የሚከናወነው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም-ከቀኑ 8፡00-10፡00 ድረስ ይሆናል:: |
|
2 |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
የካ/ብድር መምሪያ/ |
ኣዲስ አበባ |
ቦሌ |
05 |
_ |
460 |
ቦሌ05/4/3/7/22164/107844/04 |
መኖሪያ (G+1) |
32,298,653,29
|
ጨረታው የሚከናወነው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 ድረስ ይሆናል:: |
|
3 |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
የካ/ብድር መምሪያ/ |
ኣዲስ አበባ |
ቦሌ |
13 |
_ |
863 |
ቦሌ13/38/5/9/40577/02 (ቦሌ13/38/5/9/40577/59857/02 እንደተሻሻለ)
|
ጅምር ላይ ያለ ቤት
|
25,407,899.09
|
ጨረታው የሚከናወነው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-10፡00 ድረስ ይሆናል:: |
ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) ወይም 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) ብቻ በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አማ ስም በማሰራትና ለጨረታ ማስከበሪያነት በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
2. ጨረታው የሚካሄደው አዲስ አበባ ሃያ ሁለት አካባቢ በሚገኘው ሌክስ ፕላዛ ሕንፃ ላይ በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ይሆናል።
3. የተጫራቾች ምዝገባ የሚከናወነው በጠዋቱ ክፍለ ግዜ ከ4፡00 – 5:30፣ በከሰአቱ ክፍለ ግዜ ከቀኑ 8፡00 9፡30 ይሆናል፡፡ ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለንብረቱ የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ሲሆን የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው የሚቀጥል ይሆናል።
4. በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ከሚያካሂደው የባንኩ የህግ አገልግሎት መምሪያ ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
5. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.ፒ.ኦ (CPO) ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው የተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል።
6. የጨረታው አሸናፊ ካሸነፈበት ዋጋ ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ ይከፍላል::
7. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ ከ7 (ሰባት) የስራ ቀናት አስቀድሞ ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል::
8. በሐራጅ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎች እና ንብረት አስያዥ ወይም የነዚህ ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው:: ተበዳሪዎች እና ንብረት አስያዦች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታዉን ሂደት ለመከታተል በተጠቀሰዉ ቦታ እና ሰዓት እንድትገኙ እያሳሰብን ካልተገኛችሁ በሌላችሁበት ጨረታው የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
9. ባንካችን ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡
10. ከሚሸጠው ንብረት ጋር የተያያዙ ከጨረታው በፊትም ሆነ በኋላ ማንኛውም ለመንግስት ሲከፈሉ የሚገባቸው የሊዝ ክፍያዎች፣ የካፒታል ጌይን ታክስ፣ ተ.እ.ታን ጨምሮ ማንኛውም አይነት ክፍያዎች፣ ወጪዎች ወይም የግብር ክፍያዎች እንዲሁም በንብረት ማስተላለፍ ሂደት የሚመጡ የአሹራ፣ የስም ማዘዋወሪያ ክፍያዎችን ጨምሮ ማንኛውም አይነት ክፍያዎች ወይም ግብር ሙሉ በሙሉ የጨረታ አሸናፊው ገዥው የሚሸፍን ይሆናል።
11.ባንኩ ከጨረታው በፊትም ሆነ በኃላ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
12. ለበለጠ ማብራርያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ከጨረታው ቀን 7 ቀናት ቀደም ብሎ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት መምሪያ በስልክቁጥር 011-662-7120 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.