የሰ/ሸዋ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ተሽከርካሪዎችን መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የሰ/ሸዋ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ተሽከርካሪዎችን መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (May 13, 2026)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሣሽ ፀደይ ባንክ (የቀድሞው አብቁተ አረርቲ //ቤት) እና በአፈ/ተከሣሾች እነ በላቸው አንዱአለምና ጓደኞቻቸው የታክሲ አገልግሎት ህብረት ሽርክና ማህበር (11ሰዎች) መካከል ስለአለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈጻጸም ተከሣሽ ንብረት የሆኑት ባጃጆች፡

1/ የሰሌዳ ቁጥሩ አማ 1-32672 የሞተር ቁጥሩAK4AJ44929570፣ የሻንሲ ቁጥር WAYACARWAJG006721

2/ የሰሌዳ ቁጥሩ አማ 1-32674 የሞተር ቁጥሩ AK4AJ4225905፣ የሻንሲ ቁጥር WAYACAHWAJG006625

3/ የሰሌዳ ቁጥሩ አማ 1-32675 የሞተር ቁጥሩ AK4A4429492 የሻንሲ ቁጥር WAYACARWAJG006715

የሆኑትን እያንዳንዳቸው በመነሻ ዋጋ በብር 263,461 /ሁለት መቶ ስልሳ ሶስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ አንድ ብር/ በአረርቲ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ /ቤት ግቢ ተሽከርካሪዎቹ በቆሙበት ሰኔ 06 ቀን 2018 . ከጠዋቱ በተራ ቁጥር 1 እና 2 የተጠቀሱት ባጃጆች ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት በተራ ቁጥር 3 የተጠቀሰው ባጃጅ 800 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት በጨረታ እንዲሸጥ /ቤቱ አዟል።

በመሆኑም፡

1. ተጫራቾች ያሸነፉበትን 1/4ኛውን በሲፒኦ ወዲያውኑ ለሀራጅ ባዩ የማስያዝ ግዴታ አለባቸው።

2. ተጫራቾች ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።

3. ንብረቱን ለመሸጥ ምክንያት የሆነው ለፍርድ ማስፈፀሚያ ነው።

4. ገዥው በጨረታ ለገዛው ንብረት ዋጋውን ሣይከፍል የቀረ እንደሆነ ወይም በህግ በተወሰነው በዚሁ የሽያጭ ማስታወቂያ ላይ በተገለፀው መሠረት ዋጋውን ያላስቀመጠ እንደሆነ ሽያጩ ይሠረዛል፣ በፍ/////429/2/ መሠረት ለሃራጅ ማስታወቂያው የተደረገውን ወጪ እንዲከፍል ይገደዳል።

5. የሐራጅ ማስታወቂያውን ለማቋረጥ የሚቻልበት የተሻለ መንገድ ካለ የጨረታ ማስታወቂያው በማንኛውም ጊዜ ሊቋረጥ ይችላል።

የሰ/ሸዋ ዞን ከፍ//ቤት

/ብርሃን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *