የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6 ክፍል ሰርቪስ ቤቶች አንድ መጋዘን አንድ ሻወርና አንድ ሽንት ቤት ያለው ቤትና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6 ክፍል ሰርቪስ ቤቶች አንድ መጋዘን አንድ ሻወርና አንድ ሽንት ቤት ያለው ቤትና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (May 13, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

የአፈ/ከሳሽነኢማ እንድሪስ እና

የአፈ/ተከሳሾች ሃድያ እሸቱ

2- መሬማ እንድሪስ

3- ከድር እንድሪስ

4- ሰዓዳ እንድሪስ

5 ሁሴን እንድሪስ

6- ራቢአ እንድሪስ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ከርከር ጉዳይ

1በደሴ ከተማ 8 ቀበሌ መናፈሻ /ከተማ ልዩ ቦታው አበበች ወሎ በአዋሳኝ በሰሜን ጣይቱ ሰይድ፣ በደበብ እራሄል አምሃ፤ በምሥራቅ አባይነሽ አበበ፣ በምዕራብ መንገድ፣ የሚያዋስነው አና 300 . ላይ የሚገኝ 6 ክፍል ሰርቪስ ቤቶች አንድ መጋዘን አንድ ሻወርና አንድ ሽንት ቤት ያለው ቤትና ቦታ በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 5.698.878.443(አምስት ሚሊየን ስድስት መቶ ዘጠና ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ሰባ ስምንት ሺህ ብር 433/100) በሆነ በጨረታ የሚሸጥ በመሆኑ የጨረታ ማስታወቂያው በአየር ላይ የሚቆየው ከግንቦት 6 ቀን 2018 / እስከ ሰኔ 06 ቀን 2018 . ድረስ የሚቆይ ሆኖ ሰኔ 8 ቀን 2018 ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 630 ድረስ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ ጨረታው የሚካሄድ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።

የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *