Addis Zemen (May 24, 2026)
ማረሚያ
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 17 ላይ የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር ባወጡት የሕንፃ ቀለም ማስቀባት እና እድሳት ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ማስገቢያ ቀን ማብቂያ ግንቦት 22/2018 ከቀኑ 9፡30 ይጠናቀቃል በሚል የታረመ መሆኑን እንገልፃለን።
የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a1019370a538a024c000001