ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ. 50 ቅጠል ደብተር፣ 50 ቅጠል ስክዌር ደብተር ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ. 50 ቅጠል ደብተር፣ 50 ቅጠል ስክዌር ደብተር ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል


Reporter (May 24, 2026)

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ (በቀድሞ ስሙ ደቡብ ግሎባል ባንክ) በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል::

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የመያዥ ንብረቱ መለያ

የሐራጅ መነሻ ዋጋ

 

ሐራጁ የሚከናወንበት

የንብረቱ አይነት

የአንዱ ዋጋ

ብዛት

 

ቀን

 

ሰዓት

 

አላዱ አስመጪናላኪ /የተ/የግ/ማህበር

አላዱ አስመጪናላኪ /የተ/የግ/ማህበር

50 ቅጠል ደብተር

54.53

 

1,340,304

 

75,593,145.60

 

ሰኔ 04 ቀን 2018 .

 

ከጠዋቱ 4:00-5:00

50 ቅጠል ስክዌር ደብተር

56.4

 

256,428

 

13,983,018.84

 

ከጠዋቱ 5:00-6:00

የጨረታ ደንቦች፡

1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ . ስም የተሰራ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ ክፍያ ማዘዣ (..) በማስያዝ መመዝገብ ይችላሉ::

2. የተጫራቾች ምዝገባ ከጨረታው መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በጨረታው የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም::

3. ጨረታው ከላይ በሰንጠረዡ በተገለጸው ቀንና ሰዓት በተገለጸው ቀንና ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይካሄዳል::

4. በጨረታው ላይ ተጫራቾች፣ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ::

5. የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ ጽሑፍ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል::

6. የጨረታው አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ የተገለጸለት ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል:: ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል::

7. በንብረት ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የሊዝ ክፍያ ወይም ሌላ ማንኛውንም ክፍያ ገዢው ይከፍላል።

8. ለበለጠ ማብራሪያ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ዋናው መሥሪያ ቤት በስልክ ቁጥር 011 5 31 81 17 (የሕግ አገልግሎት መምሪያ) 011558 12 73/98 (ስታድየም ቅርንጫፍ) ደውሎ መጠየቅ ወይም አበዳሪውን ቅርንጫፍ በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡

9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *