Reporter (May 27, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨ/ቁ 07/2018
ኩባንያችን አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ) ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፁትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የዕቃው አይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
|
1 |
Desktop Computers |
ቁጥር |
25 |
|
2 |
Printers (Print Only Laser Machine) |
ቁጥር |
08 |
|
3 |
Cash Safe Box 100 kg |
ቁጥር |
04 |
በመሆኑም በዘርፉ የተመዘገበ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ ግብር መክፈያ መለያ ቁጥር (TIN) ሰርተፊኬት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን እና ጨረታ እንዲሳተፉ የሚገልፅ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ አቅራቢዎች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
ስለሆነም ተጫራቾች ዝርዝር የመጫረቻ መስፈርቱን የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ከአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ) ዋናው መስሪያ ቤት ሁለተኛ ፎቅ ከፋይናነስ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሠዓት ድረስ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፣ የእያንዳንዱን እቃ ዋጋ የምታቀርቡበትን የመጫረቻ ሰነድ ፋይናንሺያል እና ቴክኒካል በማድረግ በሁለት በታሸገ ኤንቨሎፕ አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ) ዋናው መስሪያ ቤት (4ተኛፎቅ) ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሠዓት ተዘግቶ በዛው እለት 4፡30 የሚከፈት ይሆናል።
ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ
አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ)
ኃይሌ ገ/ስላሴ ጐዳና
አንበሳ ኢንሹራነንስ ህንፃ
ስልክ፡- 011 618-7000/ 011-662 8135