ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ. ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ. ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Jun 28, 2026)

የሐራጅ ማስታወቂያ

ኦሮሚያ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተቁ

የተበዳሪው ስም

 

የንብረት አስያዥ ስም

የተሽከርካሪው አይነት የሚገኝበት አድራሻ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሞተር ቁጥር እና የሻንሺ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ

 

የጨረታዉ ቀንና ሰዓት

ጨረታው የወጣው

የመኪና ዓይነት

የሚገኝበት ቦታ

የሰሌዳ ቁጥር

የተሰራበት ዘመን

የሻንሲ ቁጥር

 

የሞተር ቁጥር

1

አቶ መሀመድ የሱፍ እሸቴ

 

ተበዳሪው

ኤስ ኤም

 

ደሴ ከተማ፣ ዳውዶ መስጂድ ቅጥር ግቢ ውስጥ

ሠአ-LD-2830

 

2019

..

 

SEM00655 TS5506094

 

12195007107

 

7,200,000.00

 

ሐምሌ 7 ቀን 2018 . 300-400 ሰዓት ኦሮሚያ ባንክ ደሴ ቅርንጫፍ ውስጥ

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

2

አቶ መሀመድ የሱፍ እሸቴ

 

አቶ ከድር መሀመድ

 

ኤክስ ኤም ዊል ሎደር

 

ደሴ ከተማ፣ ዳውዶ መስጂድ ቅጥር ግቢ ውስጥ

 

ሠአ-LD-1634

 

2012

..

 

11207204

 

1212E027484

 

4,000,000.00

 

ሐምሌ 7 ቀን 2018 . 415-515 ሰዓት ኦሮሚያ ባንክ ደሴ ቅርንጫፍ ውስጥ

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

3

አቶ መሀመድ የሱፍ እሸቴ

 

ተበዳሪው

ዞም ላዮን ትራክ ሞንትድ ክሬን

 

ደሴ ከተማ፣ ዳውዶ መስጂድ ቅጥር ግቢ ውስጥ

ET -03- 77257

 

2014

..

 

L5E5H3D3 6EA037369

 

WP10.270* 1613S145585*

 

15,000,000.00

 

ሐምሌ 7 ቀን 2018 . 830-930 ሰዓት ኦሮሚያ ባንክ ደሴ ቅርንጫፍ ውስጥ

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

ተቁ

የተበዳሪው ስም

 

የንብረት አስያዥ ስም

 

ለጨረታ የቀረበው ንብረት ዓይነት

 

አበዳሪው ቅርንጫፍ

 

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

 

የጨረታዉ ቀን፣ ሰዓት እና ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ

የጨረታ መነሻ ዋጋ

 

ከተማ፣ // ወረዳ/ቀበሌ

የባለቤትነት መረጋገጫ ቁጥር

የቦታ ስፋት በካ./ሄክ

 

4

አቶ ዋቅጅራ ወጋ ሃምቢሳ

ተበዳሪው

 

የመኖሪያ ቤት

 

ዶቃ ቦራ

 

ኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ጫንጮ ከተማ ቀበሌ 03

CA/3867/ 08/11/15

 

200 .

 

2,618,046.28

 

ሐምሌ 22 ቀን 2018 . 400-500 በጫንጮ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ውስጥ

በድጋሚ

 

1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ/ሲ.ፒ.ኦ በኦሮሚያ ባንክ ስም አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል:: በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል።

2. የንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በኦሮሚያ ባንክ ውስጥ ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል:: ባለ ዕዳዎቹ ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል።

3. የተጨራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝግያ ስዓት 5 ደቅቃ በፊት ይጠናቀቃል:: የጨረታ መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠ ተጫራች ካልተለየ አስኪለይ ደረስ ጨረታው የሚቀጥል ይሆናል:: በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከባንኩ ህግ አገልግሎት ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል።

4. ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው ሊፒኦ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ በድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚፈጠረው ልዩነት ይጠየቃል።

5. በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ ብድር ሊያመቻች ይችላል።

6. ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ንብረቱን በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች ግብር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የሚፈለግባቸው ቀረጥና ታክስ ዕዳ፣ የስም ማዘወሪያ እና ማናቸዉም ከጨረታው ጋር በተገናኘ መንግስት የሚጠይቀው ክፍያ ይከፍላል:: ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል።

7. ተጨራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት ይችላሉ።

8. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 1372 እና ወይም ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት፣ ለተራ ቁ 1-3 በ 033-312-00-31/64 ወይም በ 0924348841 ኦሮሚያ ባንክ ደሴ ቅርንጫፍ እና ለተራ ቁ 4 በ 011661-97-88/87 ዶቃ ቦራ ቅርንጫፍ ደውለው መጠየቅ ይቻላል።

9. ባንኩ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ.


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *