መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ. አውቶሞቢል ባለበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ. አውቶሞቢል ባለበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 30, 2026)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ከመተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90፣ 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ በታች የተመለከተውን በመያዣነት ወይም በዋስትናነት የተያዘውን ተሽከርካሪ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ /ዋስ/ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ለጨረታ የቀረበው ንብረት

ለሐራጅ የቀረበው ንብረት የሚገኝበት አድራሻ

የንብረት ዝርዝር መረጃ

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ሐራጅየሚካሄድበት

የሰሌዳ ቁጥር

የሞተር .ቁ

የሻንሲ ቁጥር

ሞዴል

ቀን

ሰዓት

1

ብራይት ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ

አቶ እንዳለ የሺዋስ ዘውዱ

ጉለሌ ቅርንጫፍ

አውቶሞቢል

 

አ.ኣ ወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ዑራኤል በሚወስደው መንገድ 200ሜ ገባ ብሎ የተቋሙ ዋና መ/ቤት

አአ 02 -C51829

 

G4ED9436566

OSGHCN43CP9004962

 

ACCENT 2011 ኮሪያ ሀዩንዳይ

 

1,504,000.00 (አንድ ሚሊየን አምስት መቶ አራት ሺህ)

 

ሃምሌ 24 ቀን 2018

 

4፡00-5፡00

 

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የተሸከርካሪውን ሐራጅ መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ስፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
  2. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም።
  3. መያዣ ሰጪው በሐራጅ ቀንና ሰዓት ሐራጁ በሚካሄድመት በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
  4. የሐራጅ ሽያጭ የሚካሄደው የመያዣው ንብረት በሚገኝበት ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ ነው።
  5. ተሸከርካሪውን ያለበትን ሁኔታ ለማየት የተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ዑራኤል በሚወስደው መንገድ 200ሜ ገባ ብሎ በተቋሙ ዋ/መ/ቤት በመገኘት ከሽያጩ ቀን በፊት በማንኛውም ጊዜ ማየት ይችላል።
  6. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. በተሸከርካሪው ስም ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈሉ ግብሮችን፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ውጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል።

ለተጨማሪ መረጃ

በስልክ ቁጥርች ዋና መ/ቤት 011 369 8286 ወይም ጉለሌ ቅርንጫፍ 011 154 6632

በመደወል ወይም ዋናው መስሪያ ቤት ወይም በተቋሙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል።

መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ.


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *