Reporter (Jun 28, 2026)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሀራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር፡ ወጋገን 033/2018
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ከዚህ በታች የቀረበውን የመያዣ ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
ንብረት አስያዥ |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የተሽከርካሪ ዓይነት |
የሰሌዳ ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
ዘመን |
የነዳጅ አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር |
ጨረታው የሚከናወንበት |
|
|
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||
|
1 |
መስፍን በንቲ |
ቤኪ ትሪዲንግ ኃ/የጠ/የግ/ ማህበር |
ውኃ ልማት |
የጭነት ሲኖ ትራክ ሆው |
ኢት_03-A22014 |
LZZ5BLS FONA094028
|
WD615. 47220 807041667 |
2022
|
ናፍጣ |
7,000,000.00
|
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00_6፡00 ሰዓት ድረስ |
|
2 |
ተሳቢ |
ኢት-03_35643 |
LA99FRA39N OLFY910 |
_ |
2022
|
_ |
3,000,000.00
|
|||||
|
3 |
ዘመኑ ጥላዬ |
ዘመኑ ጥላዬ |
ጎፋ |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03_80856 |
WJME3TRS 40C321925 |
B220-239880 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
||
|
4 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03_24393 |
TT-1625-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
5 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03_80758 |
WJME3TRS 40C323099 |
B220-240380 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከሰዓት 7፡00_10፡00 ሰዓት ድረስ |
|||
|
6 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03_80406 |
WJME3TRS 40C320322 |
B220-239439 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
|||||
|
7 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03_24700 |
TT-1664-15 |
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
8 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03_24480 |
TT-1628-15 |
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
9 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03_80512 |
WJME3TRS 40C320324 |
B220-239568 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
ሐምሌ 07 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00_6፡00 ሰዓት ድረስ |
|||
|
10 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03_80544 |
WJME3TRS 40C323259 |
B 220-240456 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
|||||
|
11 |
ዘመኑ ጥላዬ |
ዘመኑ ጥላዬ |
ጎፋ |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24470 |
TT-1630-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
||
|
12 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24701 |
TT-1666-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
13 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03-80511
|
WJME3TRS40C320318 |
B220239510
|
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
ሐምሌ 07 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከሰዓት 7፡00_10፡00 ሰዓት ድረስ |
|||
|
14 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03-80419 |
WJME3TRS40C320315
|
B220239739
|
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
|||||
|
15 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24473 |
TT-1644-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
16 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24495 |
TT-1641-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
17 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03-80629 |
WJME3TRS 40C323261
|
B220-240528 |
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00_6፡00 ሰዓት ድረስ |
|||
|
18 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24607 |
TT-1647-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
19 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03_24392 |
TT-1624-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
|
20 |
የፍሳሽ ጭነት (ቦቴ) |
ኢት-03-80416 |
WJME3TRS40C321923
|
B220-239879
|
2015 |
ናፍጣ |
4,000,000.00
|
|||||
|
21 |
ተሳቢ የፍሳሽ ጭነት |
ኢት-03-24388 |
TT-1635-15
|
_ |
2016 |
_ |
2,000,000.00 |
|||||
ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 (አንድ አራተኛ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በወጋገን ባንክ አማ ስም በማስራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ።
2. የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት ቀናት ውስጥ አጠናቅ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፤ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል።
3. በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፣ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በውስጥ መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል።
4. የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ለጠዋቱ የጨረታ ክፍሌ ጊዜ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ከሰዓት በኋላ ለሚካሔድ ሐራጅ የምዝገባ ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ7፡00-8፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል:: ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለንብረቱ የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው:: ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል።
5. በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል።
6. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል።
7. ጨረታው የሚካሄደው፤ በባንኩ ዋ/መስሪያ ቤት ህንጻ 13ኛ ወለል ላይ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይሆናል።
8. ለሀራጅ ጨረታ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ቃሊቲ አከባቢ በሚገኘው የባንኩ መኪና ማቆሚያ ቦታ በመገኘት መጎብኘት ይቻላል:: ካልሆነ ግን ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል።
9. ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ተበዳሪው ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል:: ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው።
10. ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል።
11. ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ መደወል ይችላሉ።
12 ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ወጋገን ባንክ አ.ማ.