የብርሃን ወንጌል መጥምቃውያን ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት ከሐምሌ 2017 – ሰኔ 2018 ዓ.ም የተሰራውን ሂሳብ በኦዲተሮች ዓመታዊ ምርመራ ማስደረግ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የብርሃን ወንጌል መጥምቃውያን ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት ከሐምሌ 2017 – ሰኔ 2018 ዓ.ም የተሰራውን ሂሳብ በኦዲተሮች ዓመታዊ ምርመራ ማስደረግ ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 29, 2026)

የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ

የብርሃን ወንጌል መጥምቃውያን ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት በስሩ ያሉትን ፕሮጀክቶችና የዋናው መ/ቤቱን ከሐምሌ 2017 – ሰኔ 2018ዓ.ም የተሰራውን ሂሳብ በኦዲተሮች ዓመታዊ ምርመራ ማስደረግ ይፈልጋል።

በመሆኑም ተወዳዳሪው ኦዲት ድርጅት የሚያስፈልጉትን ሕጋዊ መስፈርቶች በማሟላት፡-

  1. የኦዲት ሥራውን የሚሰራበትን ዋጋ፤
  2. ሥራውን አጠናቆ የሚያስረክብበትን ቀን፤
  3. ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ፕሮጀክቶች ለመስራት የአበል ዋጋ፤ በመግለፅ በስም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ በወጣ በተከታታይ ባሉት አስር(10) ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ቄራ ጎፋ ማዞሪያ) በሚገኘው የኢትዮጵያ ብርሃነ ወንጌል ዋና ጽ/ቤት ሂሳብ ክፍል እንዲያቀርብ ይጋብዛል።

ለበለጠ መረጃ፡

011-466-4125/0911-683-123/011-466-8410

ብርሃነ ጠንጌል መጥምቃውያን

ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *