Reporter (Jul 01, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
አሌጋንስ ኢምፓርት ኤንድ ኤክስፖርት ኃ/የተ/የግል ማህበር ለ2018 ዓ.ም. የሂሳብ ዓመት የውጭ ኦዲት አገልግሎት ለማሰራት ፍላጎት ስላለው፣ ፈቃድ ያላቸውንና ብቁ የኦዲት ድርጅቶች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል::
በተጨማሪም ፕሮፐርቲ ቫሉዌሽን (property Valuation) እና አይኤፍአር ኤስ ኮንቨርሽንን (IFRS-Conversation) ይጨምራል
ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ሰነዶች፦
- ካምፓኒ ፕሮፋይል
- ለ2018 ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፈቃድ
- የTIN ሰርቲፊኬት
- የታክስ ክሊራንስ ማረጋገጫ
- የሙያ ፈቃድ (Audit License)
- የቴክኒክ እና የፋይናንስ ፕሮፖዛል በተለያዩ የታሸጉ ኤንቨሎፖች
የጨረታ ሰነዶች
ከማስታወቂያው በወጣ በ7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በድርጅቱ ቢሮ ይቀርባሉ፡፡ ጨረታው በመጨረሻው ቀን ከቀኑ 10:30 ሰዓት ይዘጋል፣ በዚያው ቀን ከቀኑ 11:00 ሰዓት በተጫራቾች ወይም በሕጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል።
ድርጅቱ ማንኛውንም ወይም ሁሉንም ጨረታዎች ያለምንም ምክንያት የመሰረዝ ወይም የመቀበል መብቱን ያስጠብቃል።
አድራሻ: ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንጻ 1ኛ ፎቅ ፋይናንስ ክፍል ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር:
+251-934452323, +251-957766073
አሌጋንስ ኢምፓርት ኤንድ ኤክስፖርት ኃ/የተ/የግል ማህበር (Yongo Elegance)