ፀደይ ባንክ አ.ማ. ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዛቸዉን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ፀደይ ባንክ አ.ማ. ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዛቸዉን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Jul 26, 2026)

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ . ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዛቸዉንና ዝርዝር ሁኔታቸዉ ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተገለጹትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

.

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ መገኛ፤ ደረጃና ካርታ ጥር

የጨረታዉ መነሻ ዋጋ

1

ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ

ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ

ፍኖተ ሰላም ከተማ ቀበሌ 02 ካርታ ቁጥር 471-14-2014 መኖሪያ ቤት 200 /

6,712,996.89

2

ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ

ለአቶ ደሳለዉ ወርቁ ረዴ

አዉቶሞቢል ቻይና ቮልስዋገን ID6-CROZZ የሰሌዳ ቁጥር AA-02-C28536 chanssis ቁጥር LFVVB9E70 N5160926

5,119,010.4

በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸዉ በፊት የሚከተሉትን ደምቦች በመገንዘብና ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት ተጫራቾች እንዲጫረቱ ይጋብዛል::

1. ተጫራቾች የቤቱን/የተሸከርካሪዉን የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 1/4 (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲ..) በጸደይ ባንክ . ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::

2. የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠዉ የጨረታዉ ዉጤት በሚመለከተዉ አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠዉ ብቻ ይሆናል::

3. በጨረታዉ የሚሳተፈዉ በህግ ሰዉነት ያገኘ ድርጅት ከሆነ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደምብ፤ ህጋዊ ሰዉነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ዉክልና ማቅረብ አለበት::

4. የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 ቀናት ዉስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጨረታ ያሸነፈዉን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: አሸናፊዉ 10 ቀናት ዉስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨራታ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል::

5. በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራጮች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም .. ይመለስላቸመል::

6. የጨረታ አሸናፊዉ ከሚገዛዉ ንብረት ዋጋ በተጨማሪ ከቤቱ/ ተሸከርካሪዉ ጋር የተያያዙ ማንኛዉንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ ግብር፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እና ከስም ዝዉዉሩ ጋር የሚገናኙ ወጭዎችን ገዢ ይከፍላል:: ማንኛዉም ዉዝፍ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረዉና የክፍያ ጊዜዉ ላልደረሰ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል ጋር ዉል እንዲዋዋል ይደረጋል::

7. ተጫራቾች ቤቱን እና ተሸከርካሪዉን በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ::

8. ጨረታዉ የሚካሄደዉ ነሃሴ 20/2018 ከጠዋቱ 3-5 የተጫራቾች ምዝገባ፣ 5 እስከ 6 ሰዓት ጨረታ በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ /ከተማ ልዩ ቦታዉ ሰንጋ ተራ በባንኩ ዋና /ቤት 11 ፎቅ ይሆናል::

9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መረጃ፡ፀደይ ባንክ ዋና /ቤት በስ. +251 115 582 978 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *