Addis Zemen (Aug 07, 2026)
የሒሳብ ባለሙያ ጨረታ ማስታወቂያ
የቦሌ ሚካኤል ኮንዶሚኒየም ኃላፊነቱ የተወሰነ የቤት ባለቤቶች ኅብረት ሥራ ማህበር ከሐምሌ 01 ቀን 2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ያለውን የገቢ ደረሰኞች 593 ፓዶች (አምስት መቶ ዘጠና ሶስት ፓዶች እና የወጪ ደረሰኞች 9 ፓዶች (ዘጠኝ ፓዶች) በድምሩ 602 ፓዶች (ስድስት መቶ ሁለት) ፓዶችን ሒሳብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
በመሆኑም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሙያዎች የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
- የታደሰ የሒሳብ ስራ ንግድ ፈቃድ ያለው/ያላት
- ቫት ከፋይ የሆነች እና ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል የምትችል
- የሒሳብ መሞከሪያ /trial balance/፣ የገቢ (እና) የወጪ /income Statement/፣ የሀብት እና እዳ መግለጫ Balance Sheet/ ሰርቶ በመጨረሻም የተገኘውን ግኝት በተጨባጭ ማስረጃ በማያያዝ የሚያቀርብ የምታቀርብ
- ሒሳቡ ካለቀ በኋላ ለኦዲተሮች የሰራውን ስራ ማስረዳት የሚችል የምትችል በመሆኑም መወዳደር የምትፈልጉ ዋጋችሁን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለተከታታይ 10 ቀናት ማለትም እስከ 10/12/2018 ዓ/ም ድረስ በስራ ሰዓት በማህበሩ ጽ/ቤት ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን።
- ጨረታው የሚያበቃበት በ11/12/2018 ዓ/ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን።
- ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ- ቦሌ ሚካኤል ኮንደሚኒየም/ቦሌ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር- 09 11 41 80 22/ 09 31 41 89 89 ይደውሉ።
የቦሌ ሚካኤል ኮንዶሚኒየም ኃላፊነቱ የተወሰነ የቤት ባለቤቶች ኅብረት ሥራ ማህበር