Addis Zemen (Aug 18, 2026)
አንደኛ ዙር ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር 001/2019 ዓ.ም
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋ/ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሎቶች፡–
|
የሎት ዝርዝር |
የእቃው ዓይነት |
የተጠየቀው የጨረታ ማስከበሪያ |
|
ሎት 1 |
የደንብ ልብስ |
36000 ብር |
|
ሎት 2 |
አላቂ ጽህፈት መሳሪያዎች እና መገልገያ እቃዎች |
40000 ብር |
|
ሎት 3 |
የጽዳት እቃዎች |
28000 ብር |
|
ሎት 4 |
ቋሚ ዕቃ ኤሌክተሮኒክስ እና ፈርኒቸር |
20000 ብር |
|
ሎት 5 |
የዲኮር ፣ሞንታርቦ እና ጄኔሬተር ኪራይ |
10000 ብር |
|
ሎት 6 |
ህትመት ስራዎች |
10000 ብር |
|
ሎት 7 |
መስተንግዶ |
3000 ብር |
|
ሎት 8 |
የአትክልት ልማት ዘር እና የእንስሳት መድሀኒት |
5000 ብር |
|
ሎት 9 |
የትራንስፖርት አገልግሎት /መኪና ኪራይ/ |
5000 ብር |
|
ሎት 10 |
የኮምፒተር ፕሪንተር፣ስካነር እና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች ጥገና የፈርኒቸር /ጠረጴዛ፣ወንበር መሳቢያ የመሳሉት/ ጥገና |
5000 ብር |
|
ሎት 11 |
የጉልበት ስራዎች |
3000 ብር |
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- ግብር የከፈሉበትና የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል የንግድ መስክ ያለው፡፡
- በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ የተደራጁበትን የስራ መስክ /ዘርፍ/ የሚገልጽ በጨረታው የሚያሳትፍበት የድጋፍ ደብዳቤ በጽ/ቤት ሀላፊው ፊርማ የተረጋገጠ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በአቅራቢነት የተመዘገበበትን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ፣የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ በየሎቱ በብር 300.00 / ሶስት መቶ ብር/ በመግዛትና በትክክል በመሙላት በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ኢንቨሎፕ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በማድረግ በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
- ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበርያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- በሎት 5፣ሎት 6፣ሎት8፣ ሎት9 ሎት 10 እና ሎት11 የቲኦቲ ወይም የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ሌሎች ሎቶች ማለትም ሎት 1፣ሎት2፣ሎት3፣ሎት 4፣ሎት 7 የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን እቃ (ሎት 1፣ሎት 2፣ ሎት 3፣ ሎት 4፣ ሎት6 ናሙና እና ሎት 5 (ዲኮር) በፎ በቅድሚያ ማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
- ናሙና መቅረብ የሌለባቸው ደግሞ ፣ ሎት5፣ ሎት7፣ሎት 8፣ሎት9፣ሎት10 ሎት 11
- ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን እቃ የቫት ወይም ቲኦቲ ዋጋ ጨምሮ እቃውን ዝርዝር ማስገባት ይኖርበታል፤ ቫትን ያላካተተ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ከጨረታ ውድድር ይሰረዛል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች ያሸነፈበትን ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጽዳት እቃዎች እና የደንብ ልብስ አገር ውስጥ ምርት የሚያቀርቡ ይበረታታሉ፡፡
- የጨረታ አሸናፊው ያሸነፈበት እቃ በሚደረገው ውል መሰረት በራሱ ትራንስፖርት በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለበት፡፡ የጨረታ ሰነዱን በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በግንባር ቀርቦ ማስገባት አለበት፡፡
- ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለአስር የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡00 ቢሮ ቁጥር 7 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡እንዲሁም መስሪያ ቤቱ ለጨረታ ከቀረበው እቃ እስከ 20 ፐርሰንት የመቀነስም ሆነ የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለአሸናፊዎች ድርጅት የውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰንት ማስያዝ አለበት፡፡
አድራሻ ፡– ጦርሀይሎች ሙሉ ወንጌል ቸርች ጀርባ ገባ ብሎ
የቢሮ ስልክ ቁጥር 0113-69-19-92
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9/ፋ/ጽ/ቤት