Reporter (Aug 19, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
1.ፊዩቸር ታለንት አካዳሚ አ.ማ ብቁና በህጋዊ መንገድ የተመዘገቡ ተጫራቾችን ከቅድመ መደበኛ (ኬጂ) እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መደበኛ የትምህርት ቤት ዩኒፎርም እና የስፖርት አልባሳት ለማሰራት ለማቅረብና ለማድረስ ለማሰራጨት ተጫራቾች እንዲወዳደሩ ይጋብዛል። ተጫራቾች በሎት 1 (የስፖርት ዩኒፎርም) እና በሎት 2 የተማሪዎች የደንብ ልብስ መወዳደር ይችላሉ፣ ዝርዝር ቴክኒካዊ መስፈርቶችና መጠኖች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ተካትተዋል።
2. በስራው ህጋዊ የንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን)፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ምዝገባ እና የግብር ክሊራንስ ያላቸው ብቁ ተጫራቾች፣ ከዚህ በታች በተመለከተው አድራሻ ብር 1000 (አንድ ሺህ ብር) የማይመለስ በመክፈል ከ14/12/2018 ጀምሮ በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
|
አድራሻ |
ፊዩቸር ታለንት አካዳሚ ወሎ ሰፈር ጎርጎርዮስ አደባባይ ወደ ቦሌ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 4 |
|
ስልክ / ኢሜይል |
0966-14-94-22 |
|
የጨረታ ሰነድ ዋጋ |
ብር 1000 (አንድ ሺህ ብር) (የማይመለስ) |
|
የጨረታ ማስከበሪያ |
100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ለአንድ ሎት በሲፒኦ (በፊዩቸር ታለንት አካዳሚ አ.ማ ስም) |
|
የጨረታ ማስገቢያ የመጨረሻ ቀን |
ነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 እስከ 4፡30 ብቻ |
|
የጨረታ ማስገቢያ አድራሻ |
ፊዩቸር ታለንት አካዳሚ ወሎ ሰፈር ጎርጎርዮስ አደባባይ ወደ ቦሌ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ላይ ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 7 |
|
የጨረታ መክፈቻ |
ነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በ4፡30 ወዲያውኑ፣ በተመሳሳይ ቦታ፣ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል ፡ |
|
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ግዜ |
ከነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00 ሰዓት እና ቅዳሜ ከ2፡00-6፡00 ሰዓት |
3.ተጫራቾች አስፈላጊውን የጨረታ ማስከበሪያ አያይዘው ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በተጠቀሰው ቀነ–ገደብ ውስጥ ሰነዳቸውን ማስገባት አለባቸው፡፡ ከቀነ–ገደቡና ሰዓት በኋላ የሚደርሱ ጨረታዎች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ ጨረታው በቀነ–ገደቡና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል::
4.አካዳሚው ጨረታዎችን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ፊዩቸር ታለንት አካዳሚ