Addis Zemen (Aug 21, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019ዓ.ም ለወረዳው ለሴክቴር መ/ቤቶች በመደበኛ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችን ማቴርያልን/ በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ሰለዚህ አመልካቾች በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት፡-
- የጽ/መሣሪያ እና አላቂ ዕቃዎች ግዥ CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 30,000
- የሠራተኞች ደንብ ልብስ CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 20,000
- ሞተር ሳይክል ግዥ CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 30,000
- የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች/ፋርኒቸር ግዥ CPO ፣ ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 30,000
- ግንባታ ዕቃዎች ግዥ CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 30000
- ኤልክትሮኒክስ ዓይነቶች CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 30,000
- የተለያዩ የመኪናዎች ጥገና CPO ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 40,000
ስለሆነም በመንግሥት ግዢ አዋጅና ደንብ መመሪያ መሠረት፡
- የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
- የዘመኑ ግብር የተከፈለበት፣
- የግብር ከፋይነት ምዝገባ ቁጥር /Tin Number/ ፣
- ቫት ተመዝጋቢ የሆነ ፣
- ከውል ዋጋ ላይ 3% የመንግስት ግብር ለመክፈል ፈቃደኛ የሆነ፣
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣
- የአቅራብነት ምዝገባ ምስክር ወርቀት ማቅረብ የሚችል፣
- EGP ኦለይን ምዝገባ መረጃ በሀርድ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፤
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረብያ ቦታ ላይ በግልጽ መሙላት አለባቸው።
- ተጫራቾች የጨረታውን የሚያቀረቡበትን የጨረታ ሰነድ ኦሪጅናል እና ኮፒ በማድረግ ለየብቻው በታሸገ ፖስታ ሆኖ ስማቸውን፤ ፊርማቸውን፤ አድራሻቸውንና የሚጫረቱበትን የጨረታ ዓይነትን በትክክል ማሰፈርና በማሸግ በቁ/ወ/ፋ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 14 ላይ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
- በጨረታ ሂደት ላይ አሸናፍ የሆነ ድርጅት ከጠቅላላው ዋጋ ላይ የውል ማስከበሪያ 10%ማስያዝ አለበት።
- ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ በአድስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ሥራ ቀናት የሚቆይ ይሆናል።
- ተጫራቾች የሥራ ዝርዝር የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300/ሶስት መቶ ብር ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ሥራ ቀናት በቁጫ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ድረስ በመቅረብ የተዘጋጀውን ሰነድ መግዛት የሚችሉ ይሆናል።
- በጨረታ ለመሳተፍ በቅድሚያ በተዘረዘረው መሰረት ጨረታ ዋስትና ሚሆን ቢያንስ ለ60 ቀናት ፀንቶ ሚቆይ በCPO ወይም ባንክጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ ከላይ በዝርዝር የተገለፁ የጨረታ ማስከበርያ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታው ሳጥን የሚታሸገው የጨረታው ማብቂያ በ15ኛው ቀን ከቀኑ 11፡ዐዐ ይሆናል።
- ጨረታው የሚከፈተው በ16ኛው ቀን 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቻችው በተገኘበት ይሆናል።
- ተጫራቾች ወይም የተጨራቹ ወከል ባለመገኘት ጨረታውን መከፋትን አያስተጓጓልም።
- በጨረታ ሂደት አሻናፍ የሆነው ድርጅት ያሸነፉበት ዕቃውን ወደ ቁጫ ወረዳ ፋ/ል/ጽ/ቤት ድረስ ጫኝ አውራጅን ጨምሮ ማድረስ አለበት።
- 16ኛው ቀን ሰንበት ወይም በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ በጨረታው የተሸለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፍል የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046 459 0393 ደውሎ ይጠይቁ።
ሞባይል ቁጥር፡- 09 13 48 34 95/ 09 16 13 80 74
ቁጫ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት