ጊዜ ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር በ2018 ዓ/ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ጊዜ ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር በ2018 ዓ/ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 22, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

ጊዜ ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ//ማህበር 2018 / የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

  • አስፈላጊ ዶክመንቶች በሙሉ ማቅረብ የሚችል
  • የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ
  • ህብረት ስራ ማህበር ኦዲት በማድረግ ልምድ ያለው
  • ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የሚወስድበት ጊዜ እና ገንዘብ በመጥቀስ መጫረት ትችላላችሁ
  • የሚመረመሩ ዶክመንቶች
  • ገቢ ደረሰኝ 32 ቦክስ ፋይል
  • JV3 ቦክስ ፋይል
  • PV 7 ቦክስ ፋይል
  • PCPV 1 ቦክስ ፋይል
  • ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንቶች በአጠቃላይ

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ማስገባት ትችላላችሁ

አድራሻ ሴኤምሲ የተባበሩት እጅጋየሁ ዲባባ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ

ስልክ ቁጥር 09-98-19-00-70 / 097970-00-70

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላ/የተ/የህ//ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *