Addis Zemen (Aug 28, 2026)
የጨረታ ቀን ማራዘሚያ ማስታወቂያ
የነገሌ አርሲ ከተማ ገንዘብና ፅ/ቤት በከተማችን ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች 1ኛ ዙር በ2019 የበጀት ዓመት ዕቃዎች በገልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት በቀን 15/12/2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በገፅ 45 ላይ የታተመው በ 02/3/2018 ዓ.ም ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ሳጥኑ ተዘግቶ ተጫራቹ ወይም ወኪል በተገኘበት በዛው እለት በ4:30 ሰዓት በነጌሌ አርሲ ይከፈታል ተብሎ የነበረው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት(15) ተከታታይ የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ መከፈት ሰላለበት ጨረታው የሚከፈተው በ05/01/2019 ዓ.ም ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ሳጥኑ ተዘግቶ ተጫራቹ ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኘበት በዛው እለት በ4:30 ሰዓት በነጌሌ አርሲ ከተማ ገንዘብ ዕ/ጽ/ቤት በይፋ የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የነገሌ አርሲ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a8824da0a538a99fe000001