Addis Zemen (Sep 01, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ ፕላን ልማት መምሪያ ለአ/ም ከ ትምህርት መምሪያ ለሚገነባው ሳይት፡-
- LOT-1 ለቆላ ሻራ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስተዳደር ሰራተኞች መጸዳጃ ቤት ግንባታ፤
- LO12 ለሻራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስተዳደር ሰራተኞች መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LO1-3 ለአባያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሴት ተማሪዎች መፀዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-4 የሻራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወንድ ተማሪዎች መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-5 ለጫሞ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወንድ ተማሪዎች መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-6 ለቤሬ ዕድገት በር አንደኛና መካከለኛ ቅ/አ/ደረጃ ትምህርት ቤት ባለ አምስት ክፍሎች መማሪያ ግንባታ
- LOT-7 ለአባያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወንድ ተማሪዎች መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-8 ለጫሞ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-9 ለሴሬ ዕድገት በር አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መማሪያ ክፍል እና መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT -10 ለቤሬ ዕድገት በር ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መጸዳጃ ቤት ግንባታ
- LOT-11 ለጫሞ አንደኛ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የመማሪያ ክፍሎች ጥገና በደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ በተደራጁ ማህበራት አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።
- በዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፊቃድ ያላቸው የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው
- የግብር ከፋይ ቁጥር (TIN No) ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
- አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማስረጃ |ኦላይን online/ ማቅረብ የሚችል፤
- በግንባታው ዘርፍ መልካም የሥራ አፈፃፀም ያለው/ላት ሆነው ከዚህ በፊት በወሰዱት ስራ ከ95% በላይ አፈጻጸም ያለው እና ስራ በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠ ከሌለም ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ስራ ሰርቶ ምንም ዓይነት ቅሬታ ያልቀረበበት መሁኑን ማረጋገጫ ከማዘጋጃ ቤት ኮንስትራክሽን ዘርፍ ማቅረብ የሚችል።
- ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ለእያንዳንዱ ጨረታ 70,000.00 /ሰባ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረ ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል።
- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በአ/ም/ከ/ፋ/ፕ/ል መምሪያ ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ የማይመለስ ብር 1500.00 /አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር / በመክፈል የጨረታ ሰነድ እንድትገዙ እንገልፃለን።
- ዋጋቸውን በማያሻማ መልኩ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን።
- የጨረታ ሠነድ የሚገባው ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሲሆን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በስራ ሰዓት ይሆናል።
- የጨረታ ሣጥን የሚታሸገው በዕለቱ ከረፋዱ 4፡00 ሲሆን የሚከፈተው 4፡30 በከተማው በፋ/ፕ/ል/መምሪያ ይሆናል
- ውል ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችል
- ተጫራቾቱ ጨረታ ዶክምንት 1(አንድ) ቴክንካል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ቴክኒካል ኮፒና 1(አንድ) ፋይናንሻል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ፋይናንሻል ኮፒ እንዲሁን CPO እያንዳንዱ በተለያዩ በታሸገ ፖስታ አድርው በእናት ፖስታ አሽገው ማቅረብ ይኖርበታል።
- የዕቃው መጠን በሰነዱ ላይ በተገለፀው መሠረት በ20% ሊጨምርም ሆነ ሊቀንስ ይችላል።
- ተጫራቾቱ ጨረታ ዶክምንት 1(አንድ) ቴክኒካል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ቴክኒካል ኮፒና 1(አንድ) ፋይናንሻል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ፋይናንሻል ኮፒ እንዲሁም CPO እያንዳንዱ ቡተለያየ በታሸገ ፖስታ አድርው በእናት ፖስታ አሽገው ማቅረብ ይኖርበታል።
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ፡-0468 81 2389/ 046881 4353/ 046881 4619
በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን አ/ም ከተማ ፋ/ፕ/ል/መምሪያ