የአጋዝያን ቁ.3 2ኛ ደ/ት/ቤት አላቂ የት/ት እቃዎችን፣ አላቂ የጽዳት እቃዎችን፣ የደንብ ልብስ፣ የቢሮ እቃዎች፣ የፎቶ ኮፒ ቀለሞች እና የስፖርት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የአጋዝያን ቁ.3 2ኛ ደ/ት/ቤት አላቂ የት/ት እቃዎችን፣ አላቂ የጽዳት እቃዎችን፣ የደንብ ልብስ፣ የቢሮ እቃዎች፣ የፎቶ ኮፒ ቀለሞች እና የስፖርት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Sep 04, 2026)

የጨረታ ስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 01/2109 ዓ.ም.

የአጋዝያን .3 2 //ቤት 2019 . በጀት ዓመት የሚከተሉት ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  • አላቂ የት/ እቃዎችን፣
  • አላቂ የጽዳት እቃዎችን፣
  • የደንብ ልብስ፣
  • የቢሮ እቃዎች፣
  • የፎቶ ኮፒ ቀለሞች፣
  • የስፖርት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚህም መሰረት በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ሁኔታዎች በቅድሚያ ማሟላት ይኖርባቸዋል።

  • በተሰማሩበት የሥራ መስክ የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውና ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ እንዲሁም የንግድ መለያ ቁጥር (Tin number) ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • በመንግሥት ግዥ ኤጀንሲ የንግድ ምዝገባ ማስረጃ ያላቸውና በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ።
  • የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  • በመንግሥት ጨረታ ላይ የመሳተፍ ጊዜ ያላለፈበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  • ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያገለግሉ የሚጫረቱበትን የዕቃ ዋጋውን ብር 10,000.00/አስር ሺህ ብር/ በጽሕፈት ቤቱ ስም የተዘጋጀ /ሲፒኦ/ወይም በጽሕፈት ቤቱ ፋይናንስ በካሽ በማስያዝ ማረጋገጫውን ከመወዳደሪያው ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ማንኛውም ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • በጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • የምታስገቡቸው ሰነዶች ምንም አይነት ስርዝ ድልዝ ሊኖረው አይገባም፣ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ ውድቅ ነው የሚሆነው።
  • የጨረታው ተሳታፊዎች የሚያቀርቡበትን የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጂናሌና ኮፒ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  • በሚሸጠው የጨረታ ሰነድ ላይ የሚገለፅ የእቃ ብዛት የመጨመርም ሆነ የመቀስ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው የሚሰሩ ነጋዴዎች የድጋፍ ደብዳቤ ስታመጡ ደብዳቤው በጽ/ቤቱ ኃላፊ ቲተርና ፊርማ ተፈርሞ ማምጣት ግዴታ ነው።
  • ከላይ የተጠቀሱት እቃዎች ዝርዝር የሚያሳውቅና የግዥ መመሪያ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት /////ቤት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር የተጻፈ ሰነድ በአጋዝያን .3 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡ ጋዜጣው በወጣበት በ11ኛው /በአስራ አንደኛው የሥራ ቀን ጨረታው በዕለቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአጋዝያን .3 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 ይከፈታል፡፡ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ የግዥ ዘዴ ካገኘ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው መሰረዝ ይችላል።

አድራሻ፡ጎጃም በረንዳ /ሀግቤስ/ አቢሲኒያ ባንክ አጠገብ

ተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡– 0111-11-01-23 /0111-11-42-10 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

በአራዳ ክፍል ከተማ //ቤት የአጋዝያን ቁ.3 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 

የፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራሂደት