Reporter (Sep 06, 2026)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከተዉን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
ቅርንጫፍ |
የንብረቱ መለያ ቁጥርና አድራሻ |
የጨረታው መነሻ ዋጋ |
ሐራጅ የሚከናወንበት |
|
|
||||
|
ከተማ |
ወረዳ/ቀበሌ |
ካርታ ቁጥር |
የቦታው ስፋት(ካ.ሜ) |
የጨረታው ደረጃ |
||||||||
|
ቀን |
ሰዓት |
|
||||||||||
|
1. |
ሐዋስ ቡሎ ሚደክሶ |
ሐዋስ ቡሎ ሚደክሶ |
አለምጤና |
አለምጤና |
ኦዳ |
WBIFLMB/3419/AL/2006 |
400 ካ.ሜ |
2,631,544.16 |
26/01/2019 ዓ.ም |
ጠዋት 4፡00- 6፡00 |
5ኛ ዙር |
|
በዚሁ መሰረት ተጫራቾች፡-
- በጨረታው እለት የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲ.ፒ.ኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
- ጨረታው የሚካሀደው አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ሲሆን ስለ ሚጫረቲት ንብረት ከቅርንጫፍ ባንኩና ከአዳማ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት ተገቢውን ማብራሪያ ማግኘት ይቻላሉ።
- በጨረታው ለተሸነፉት ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ በ15 ቀናት ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ ከፍሎ ማጠናቀቅ አለበት።
- የጨረታው አሸናፊ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ክፍያውን ካላጠናቀቀ ጨረታውን በፍቃዱ እንዳፈረሰ ተቆጥሮ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ የገዛውን ንብረት የስም ማዘዋወሪያ እና ማንኛውንም ወጪ ሁሉ እራሱ ይከፍላል።
- በህግ ገዢ እንዲከፍል የተወሰኑ ማንኛውንም ታክሶች፤ግብሮች ከስም ዝውውር የተያያዙ ክፍያዎች በጨራታ የአሸናፊ የሆነው ገዢ ይከፍላል።
- ንብረቱ ለገዢው ስም እንዲዛወር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ማረጋገጫ ይጽፋል።
- የንግድ ማህበራታን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊል ሆነ በሙሉ የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ ሶሬቲ ሲቲ ሞል 2ኛ ፎቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ሕግ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 17 ማነጋገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ዲስትሪክት