Addis Zemen (Sep 09, 2026)
የጨረታ ማስተካከያ
የምስራቅ ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር ጨረታ ነሐሴ 25/12/2018 (August 31/2026) በገጽ 40 ታትሞ ጨረታው አየር ላይ መዋሉ የታወቃል፡፡ ነገር ግን ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ስህተት ስላለው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ11ኛው ቀን የሚለው በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው) የስራ ቀን ተብሎ ተስተካክሎ እንዲነበብ በዚህ ማስታወቂያ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የምስራቅ ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት /ጊኒር/
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a96c0050a538a555b000001