Addis Zemen (Sep 08, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር የኢ/ፖ/አ/ድ ግጨ 02/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ የሚወገዱ ንብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ በድርጅቱ ዋናው መሥሪያ ቤት ፋይናንስ ዲፓርትመንት 2ኛ ፎቅ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ግዥ ክፍል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለሽያጭ የቀረቡት እቃዎች እንደሚከተለው በሠንጠረዥ ተቀምጧል፡፡
|
ተራ.ቁ. |
ሎት |
የጨረታው አይነት
|
ብዛት |
በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የጨረታ ማስከበሪያ(CPO) |
የሚከፈትበት ቀን |
|
1 |
ሎት 01 |
በጨረታ የሚወገዱ ሚዛኖችና የቴክኖሎጂ እቃዎች
|
ሚዛኖች = 81 የቴክኖሎጂ እቃዎች=113 |
30,000.00 |
መስከረም 13/2019ዓ.ም
|
ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ፡–
- ኦርጅናል የፋይናንሻል ሠነድ በኤንቨሎፕ ታሽጎ CPO (ሲፒኦ) ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
- ተጫራቾች በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የ30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ጨረታው መስከረም 13/2019 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ላይ ተዘግቶ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
- መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
- ሲፒኦ CPO ሲያሠሩ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት/Ethiopian postal Service enterprise” በማለት ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 69 84-04-12 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::
የኢትዮጵያ ፖስታ