የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት ስፋቱ 250 ካ.ሜ. ቤትና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል


Be’kur(Oct 20, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

 የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ቸኮል ጥናው እና በአፈ/ተከሳሽ አስማረ ገረም መካከል ስላለው  የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈ/ተከሳሽ ንብረት የሆነው በቲሊሊ ከተማ  02 ቀበሌ የሚገኝ አዋሣኙም በምሥራቅ አስማረ ገረም፣ በምዕራብ መንገድ፣  በሰሜን ንጉሴ ወርቅነህ እንዲሁም በደቡብ የልቤ ዘለቀ የሆነ ስፋቱ 250  ካ/ሜ ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 1,325,620.75 /አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ  ሃያ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አምስት ሳንቲም/ በማድረግ  ከጥቅምት 10/2018 ዓ/ም አስከ ህዳር 10/2018 ዓ/ም ድረስ በጋዜጣ ወጥቶ  ቆይቶ ህዳር 11/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡30  በጨረታ ስለሚሸጥ  መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው ተገኝቶ መጫረት የሚችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ  ያስታውቋል፤ የጨረታ አሸናፊውም 1/4ኛውን ማስያዝ ይጠበቅበታል፡፡

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *