ፀደይ ባንክ አ.ማ. ለጃን ሜዳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በደብረ ብርሃን ከተማ የቦታዉ ስፋት 20000 ካ.ሜ የሆነ የኢንዱስትሪ ሼድ እና ቦታ ለፕሌይ ዉድና ኤምዲኤፍ ማምረቻ አገልግሎት የሚዉል በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ፀደይ ባንክ አ.ማ. ለጃን ሜዳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በደብረ ብርሃን ከተማ የቦታዉ ስፋት 20000 ካ.ሜ የሆነ የኢንዱስትሪ ሼድ እና ቦታ ለፕሌይ ዉድና ኤምዲኤፍ ማምረቻ አገልግሎት የሚዉል በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (May 10, 2026)

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ .ማ. ለጃን ሜዳ ትሬዲንግ /የተ/የግል ማኅበር ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በደብረ ብርሃን ከተማ የካርታ ቁጥር ደብኢፓ /03/00202014 የቦታዉ ስፋት 20000 ካ. የሆነ የኢንዱስትሪ ሽድ እና ቦታ ለፕሌይ ዉድና ኤምዲኤፍ ማምረቻ አገልግሎት የሚዉል በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ተጫራቾች ለጫረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደምቦች በመገንዘብና ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት ተጫራቾች እንዲጫረቱ ይጋብዛል::

  1. የቤቱ ረታ መነሻ ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስን ሳይጨምር ግምቱ 116,435,02015 (አንድ መቶ አስራ ስድስት ሚሊዮን አራት መቶ ሰላሳ አምስት ሺህ ዜሮ ሃያ ብር ከአስራ አምስት ሳንቲም የሆነ
  2. ተጫራቾች የቤቱን ጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ¼  (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲ..) በጸደይ ባንክ አ. ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
  3. ረታዉ አሽናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠዉ ረታዉ ዉጤት በሚመለከተዉ አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠዉ ብቻ ይሆናል::
  4.  ረታዉ የሚሳተፈዉ በህግ ሰዉነት ያገኘ ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደምብ፣ ህጋዊ ሰዉነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ዉክልና ማቅረብ አለበት::
  5. ረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 ቀናት ዉስጥ አጠቃሎ መክፈልና ረታ ያሸነፈዉን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: አሸናፊዉ 10 ቀናት ዉስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል::
  6.  ረታዉ ለተሸነፉ ተጫራጮች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም .. ይመለስላቸዋል::
  7.  ረታ አሸናፊዉ ከሚገዛዉ ንብረት ዋጋ በተጨማሪ ከቤቱ ጋር የተያያዙ ማናቸዉም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ ግብር፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እና ከስም ዝዉዉሩ ጋር የሚገናኙ ማንኛዉንም ወጭዎች ገዢ ይሸፍናል/ ይከፍላል:: ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረዉና የክፍያ ጊዜዉ ላልደረሰ የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል ጋር እንዲዋዋል ይደረጋል::
  8. ተጫራቾች ቤቱን /ድርጅቱን/ በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ::
  9. ከፍ ሲል የተጠቀሰዉን ንብረት ለሚገዛና የባንኩን የብድር ፖሊሲና መመሪያ መመዘኛዎች ለሚያሟላና ፍላጎት ላለዉ ተጫራች በሚሰጠዉ ከፍተኛ ዋጋ ባንኩ እስከ 30% ( ስላላ በመቶ) ብድር ሊያመቻች ይችላል::
  10.  ረታዉ የሚካሄደዉ ሰኔ 2/2018 ከጠዋቱ 3.00 ሰዓት እስከ ቀኑ 6.00 ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ /ከተማ ልዩ ቦታዉ ሰንጋ ተራ በባንኩ ዋና /ቤት 11 ፎቅ ይሆናል::
  11. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጫረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የጠተበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መረጃ፡ፀደይ ባንክ ዋና /ቤት በስ. +251918779825 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *