ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ/ ዕቃዋች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ/ ዕቃዋች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (May 11, 2026)

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጅማ ጉምሩክ //ቤት የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ ተይዘው በጅማ /// የሚገኙ የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ / ዕቃዋች ባሉበት ሁኔታ ግንቦት 8/2018 ከጠዋቱ 400 ላይ በጅማ ///ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

በመሆኑም፡

1.በቅርንጫፍ /ቤታችን በጨረታ በቀረቡ እቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ /ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 7/09/2018 .ምድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከጅማ////ቤት እና ከሆሌ /መቆጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 150,000 ብር በጅማ////ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ ጅማ ///ቤት 4 ፎቅ የተ//ንብረት አስተዳደር ቡድን በአካል ቀርቦ መመዝገብ ይኖርበታል፡፡

.

የቅ//ቤቱ ስም

የጨረታው ኣይነት

የንብረት መመልከቻ የጨረታ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 03/09/2018 እስከ 7/09/2018 .

የጨረታ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

1

ጅማ ///ቤት

ሐራጅ ጨረታ

ግንቦት 8/2018 ቀን 400 ሰዓት ላይ በጅማ ///ቤት ላይ ይካሄዳ፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-211-62-87-047-211-29-97 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

ጅማ ጉምሩክ //ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *